በተቋሙ የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት ተደረገ

003

የካቲት 28/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፤ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት  የ2017ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደረገ። የስራ አፈጻጸሙን ግምገማ መድረክ በንግግር የከፈቱት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ባለፉት ስድስት ወራት እንደ ተቋም ታላላቅ ሀገር አቀፍ  ጥናቶች እና ቆጠራ በከፍተኛ ትጋትና ትበብር ተጅምረው በጥሩ ሁኔታ እየተከናወኑ መሆኑን አንስተው በዛሬው መድረክ ላለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ […]