ሰኔ 26/10/2018 አዳማ የኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌደራል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በሚያካሄዱት ብሔራዊ የምርምር ልማት ወጪ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ባይሳ በዳዳ የምርምር ልማት ለአንድ ሀገር ዕድገት መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን አስረድተው ቀጣይ ለሚሰሩ የምርምር ልማት ስራዎች የዘርፉ አሁናዊ […]