ግንቦት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሀገራዊ ጉባኤ መጠናቀቁ ተገለፀ። በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ በረከት ፍስሀፅዮንና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል። ለሶስት ቀናት የተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ሉዓላዊነትን ከማረጋገጥ አንፃር የተሰሩ ስራዎችና […]