Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሰኔ 25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የደቡብ ሱዳን ስታቲስቲክስ ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኡጉስቲኖ ቲንግ (Augustino Ting /Ph.D.) በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የስራ ጉብኝት አደረጉ፡፡ ዳይሬክተሩ በተቋሙ የተሰሩ የሪፎርም ተግባራትን የጎበኙ ሲሆን ባደረጉት ጉብኘት ለተቋማቸው የሚሆኑ ልምድና ግንዛቤ እንዳገኙ ገልጾው ለተደረገላቸው አቀባበል ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋማቸው […]

ሰኔ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የልማት ዕቅድን፣ የፖሊሲ ቀረፃንና ብሔራዊ ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራሞችን የመረጃ ፍላጎትን ለማሟላት እንዲያስችል የተዘጋጀው አዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ ዛሬ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ፀድቋል፡፡ የፀደቀው የአዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ በብሔራዊ

ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ድሬድዋ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሐረሪ ክልል ፕላን ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝና ጥራት ላይ በድሬድዋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ

ሰኔ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ላለፋት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ የቆየው 9ኛው የተባበሩት መንግስታት ቢዝነስና የንግድ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተገኘተው መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የኢትዮጵያ