Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሐምሌ 7/2018 ዓ.ም ሀዋሳ ለኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ዕምርታ በስታቲስቲክስ ልማት በሚል ርዕስ በተቋማዊ ትራንስፎርሜሽን ላይ አተኩሮ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ስልጠና በሀዋሳ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡

ሐምሌ 3/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እያከናወነ የሚገኝው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጫ ጥናት የመስክ ስራ በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተገመገመ፡፡በግምገማው መድረክ የ20 የመስክ ስራው አስተባባሪዎች ሪፖርትና