የካቲት 17/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከ2019-2021 ዓ.ም በመካከለኛ ዘመን የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ የሚያስፈልገው የፕሮግራም በጀት ዝግጅት ላይ ለተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ። በመድረኩ የተገኙት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤቢሳ አሰፋ የፕሮግራም በጀቱ ሲታቀድ ከስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ቁልፍ ተግባራት ጋር ተቀናጅቶ መታቀድ እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል። የፕሮግራም በጀት ዕቅድ […]