ነሐሴ 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ለኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያቤትና ለ26 ቅ/ጽ/ቤቶች ሰራተኞች ዕምርታ በስታቲስቲክስ ልማት በሚል ርዕስ በተቋማዊ ትራንስፎርሜሽን ላይ አተኩሮ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ የሚሰጠው ስልጠና ተጀመረ፡፡ በስልጠናው ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በስልጠና ውይይቱ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመካካለኛ ዘመን የስታቲስቲክስ ልማት የተሰሩት ተግባራትና የተገኙት ውጤቶችን በመገምገም፤ […]