ሐምሌ 11/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ማህበር 34 ተኛ ዓመታዊ ጉባኤ ” The role of statistics methods for strengthening digitalization to implement ethiopias development plan” በሚል መሪ ሀሳብ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ይካሄዳል ። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዲጂታላዜሽን ዘርፍ ም/ዋ/ዳይሬክተር ክብርት ዶክተር ሜሮን ክፈለው በሀገራች ብቁ […]