ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ባቱ ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌዴራል ሲቨል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል በሚያካሂደው የክልል የመንግስት ሠራተኞች ፕርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ጥናት ላይ ለሚሳተፉ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጠሪዎች በባቱ ከተማ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ተሻገር መንግስት ዘመናዊ ሲቨል ሰርቪስ ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት የሰው ሀይሉ የተሟላና […]