ነሐሴ 30/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመስከረም 2017ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ዓመት ስያካሂድ የቆየው የብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት አካል የሆነውን የሥራ ሥምሪትና የፍልሰት ስታቲስቲክስ ጥናት ውጤት ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡ በመረጃ ስርጭት ወርክሾፕ ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ባለፉት የመካከለኛ ዘመን (2016-2018) በስታቲስቲክስ የልማት እቅድ ከታቀዱት ዋና ዋና የመረጃ ልማት ውስጥ በየወሩ […]

ነሐሴ 22/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከኖርዌይ ስታቲስቲክስ ጋር በመተባበር ከተቋሙ የተለያዩ ስራ ክፍል ለተውጣጡ ከፍተኛ ባለሙያዎች በሜታ ዳታ አስፈላጊነትና አዘገጃጀት ላይ በተቋሙ የስልጠና ማዕከል ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት የጓሮ ማሳ ላይ ለከተማ ግብርና ማሳያ ግንቦት 26 /2016 ዓ.ም ተተክሎ የለማ የቡና ተክል ዕድገት በፎቶ