Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሐምሌ 19/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢኮኖሚ ቆጠራ ሪፖርት ዝግጅት ተግባራት የእስካሁን አፈጻጸም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የሪፖርት ዝግጅቱ ስራ የእስካሁኑ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበረ ተገምግሞ፤ቀሪ ስራዎች በታቀደው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የስራ መመሪያ ተሰጥቶ ውይይቱ ተጠናቋል ።

ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን፡ የመንግሥት ሠራተኞች የፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ስራ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ አካሄደ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ በመክፈቻ ወቅት

ሐምሌ 15/11/2018 ዓ.ም ባቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየዓመቱ የሚያካሄደው የግብርና ናሙና ጥናት የቅድመ ዝግጅት ተግባራት አካል የሆነው የመረጃ ሰብሳቢዎች አሰልጣኝ ስልጠና በባቱ ከተማ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ