Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ባቱ ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌዴራል ሲቨል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል በሚያካሂደው የክልል የመንግስት ሠራተኞች ፕርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ጥናት ላይ ለሚሳተፉ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጠሪዎች በባቱ ከተማ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የተቋሙ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ አይናለም ተሻገር መንግስት ዘመናዊ ሲቨል ሰርቪስ ለመገንባት በሚያደርገው ጥረት የሰው ሀይሉ የተሟላና […]

ሐምሌ 19/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢኮኖሚ ቆጠራ ሪፖርት ዝግጅት ተግባራት የእስካሁን አፈጻጸም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የሪፖርት ዝግጅቱ ስራ የእስካሁኑ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበረ ተገምግሞ፤ቀሪ ስራዎች በታቀደው

ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን፡ የመንግሥት ሠራተኞች የፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ስራ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ አካሄደ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ በመክፈቻ ወቅት