ነሐሴ 22/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከኖርዌይ ስታቲስቲክስ ጋር በመተባበር ከተቋሙ የተለያዩ ስራ ክፍል ለተውጣጡ ከፍተኛ ባለሙያዎች በሜታ ዳታ አስፈላጊነትና አዘገጃጀት ላይ በተቋሙ የስልጠና ማዕከል ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የስልጠናው መጠናቀቂያ ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ሰልጣኞች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀትና ግንዛቤ ወደ ተግባር እንዲለወጡ የስራ መመሪያ ሰጥተው ፤ለተደረገው ድጋፍ የኖርዌይ ስታቲስቲክስንና […]