Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ነሐሴ 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ለኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያቤትና ለ26 ቅ/ጽ/ቤቶች ሰራተኞች ዕምርታ በስታቲስቲክስ ልማት በሚል ርዕስ በተቋማዊ ትራንስፎርሜሽን ላይ አተኩሮ በተዘጋጀ ሰነድ ላይ የሚሰጠው ስልጠና ተጀመረ፡፡ በስልጠናው ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በስልጠና ውይይቱ ባለፉት ሦስት ዓመታት በመካካለኛ ዘመን የስታቲስቲክስ ልማት የተሰሩት ተግባራትና የተገኙት ውጤቶችን በመገምገም፤ […]

ነሐሴ 1/2018 ዓ.ም ባቱ ባለፉት10 ቀናት በባቱ ከተማ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሲሰጥ የቆየው የሲዳማ ክልል የመንግስት ሠራተኞች መረጃ የማረጋገጥ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው መዝጊያ መርሀ ግብር ላይ የተገኙት