ሰኔ 15/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች፤ ዋና መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ጎበኙ። ኤግዚቢሽኑ ተቋማችን እያካሄደ ከሚገኘው ዲጂታል ስታቲስቲክስ ሪፎርም ተግባራት ጋር የሚመጋገብ በመሆኑ ጥሩ ልምድና ግንዛቤ የተገኘበት ኤግዚቢሽን እንደሆነ ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል፡፡ በኤግዚቢሽኑ የቀረቡት ቴክኖሎጂዎች ባነሰ ወጪ፤ በአጭር ጊዜ ቀልጣፋ አገልግሎትን መስጠት […]