Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሐምሌ 15/11/2018 ዓ.ም ባቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየዓመቱ የሚያካሄደው የግብርና ናሙና ጥናት የቅድመ ዝግጅት ተግባራት አካል የሆነው የመረጃ ሰብሳቢዎች አሰልጣኝ ስልጠና በባቱ ከተማ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ ም/ዋ/ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ የ2019 ዓ.ም የግብርና ናሙና ጥናት ለማካሄድ የሚደረጉት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በሀገራችን ሁለተኛ ዙር ግብርና ቆጠራ […]