ሐምሌ 28/2018 ዓ.ም ሱሉልታ ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች የ2018 ዓ.ም የክረምት የበጎ አድራጎት ስራ ዕቅድ አካል የሆነ የችግኝ ተከላ በሸገር ከተማ ሱሉልታ ክ/ከተማ በገዳ ወረዳ ቀበሌ 01 በመገኘት አካሄዱ።
Access reliable statistical reports and publications for informed decision-making.
Your go-to resource for planning and tracking important statistical releases and events.
ሐምሌ 28/2018 ዓ.ም ሱሉልታ ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች የ2018 ዓ.ም የክረምት የበጎ አድራጎት ስራ ዕቅድ አካል የሆነ የችግኝ ተከላ በሸገር ከተማ ሱሉልታ ክ/ከተማ በገዳ ወረዳ ቀበሌ 01 በመገኘት አካሄዱ።
ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትዋና መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም በመላው ሀገራችን የተካሄደው የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በምስራቅ
ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም ባቱ ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌዴራል ሲቨል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል በሚያካሂደው የክልል የመንግስት ሠራተኞች ፕርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ጥናት ላይ ለሚሳተፉ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጠሪዎች በባቱ ከተማ
ሐምሌ 19/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢኮኖሚ ቆጠራ ሪፖርት ዝግጅት ተግባራት የእስካሁን አፈጻጸም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የሪፖርት ዝግጅቱ ስራ የእስካሁኑ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበረ ተገምግሞ፤ቀሪ ስራዎች በታቀደው