መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመድረኩን ማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በአሰልጣኞች ሥልጠና የተሳተፋችሁ የዩኒቨርሲቲ መምህራኖች፣ የዋናው መ/ቤትና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከፍተኛ […]