Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ጥር 18/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የሚውሉ ካርታዎች ወቅታዊ ለማድረግ የሚያግዝ ስልጠና ከዋና መስሪያ ቤት፣ ከአዲስ አበባ፣ ከአዳማና ከአምቦ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናውን በንግግር ያስጀመሩት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው የቆጠራ ካርታ ስራ ለቆጠራዎችና ለጥናቶች መረጃ ለመሰብሰብ ዋነኛና ወሳኝ ግብዓት መሆኑን አንስተው […]

ጥር 17/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በመካከለኛው ዘመን (2016 – 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ክንውን ላይ ከተወካዮች የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ።

ጥር 16/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2016 ዓ.ም ያካሄደውን አምስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ስነ-ህዝብና ጤና ጥናት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ውጤት የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፣ የጤና ሚኒስትር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች

ጥር 12 /2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ሁለተኛ ምዕራፍ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ለመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች የሚሰጠውን ስልጠና በየስልጠና ማዕከላቱ ተገኝተው ለሚደግፉ ባለሙያዎች የስራ ስምሪት ተሰጠ። በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት