ሚያዝያ 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጥ ስራ ላይ ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ ግብር ተካሄደ። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት የብቃትና የሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ አወል አባመጫ የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጥ ስራውን ለመጀመር የቅድመ ዝግጅት ተግባር መጠናቀቁን እና ተቋማችንም አንዱ የዚሁ አካል በመሆኑ […]