Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

መጋቢት 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የሴቶች ቀንን “50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ተከበረ። በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስነ-ህዝብና ማህበራዊ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ዓይናለም ተሻገር የሴቶች ቀን ስናከብር ከመብት ጥያቄ ባለፈ የእውቀት ነፃነት፣ ለተቋም ለውጥ ትልቅ ተምሳሌት ነው ያሉ ሲሆን […]

መጋቢት 2/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት 1447ኛው የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም አዘጋጀ። በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር

የካቲት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በሪከርድና ማህደር ስራ አመራርን የመዛግብት አስተዳደር ለማዘመን የሚያስችል ስልጠና ከዋናው መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅርንጭፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት