Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

የካቲት 11/06 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሚያካሂደው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች የዋጋ ጥናት መረጃ ሰብሳቢዎች  ሥልጠና  ተሰጠ። የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመንግሥት ግዥ አገልግሎት የቀረበው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች ዎጋ መረጃ ፍላጎት ለሟሟላት በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች የዋጋ ጥናት የመስክ ስራ ላይ ለሚሳተፉ 27 ባለሙያዎች ከየካቲት 09 እስከ 13/2018 ዓ.ም  በመረጃ አሰባሰብ ዘዴዎች፣ በዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ […]

የካቲት 7/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአርባ ምንጭ ከተማ ያስገነባውን የአርባ ምንጭ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት አዲሱን የቢሮ ህንፃ በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ እና ዶ/ር ደምሴ አድማሱ

የካቲት 6/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ስራ አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራር፤ የዋና መስሪያ ቤትና የ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገመገመ።

የካቲት 02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚያከናውነው የቆጠራ ቦታ ካርታ አፕዴቲንግ ስራ ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ የፕላንና