ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እየተገበራቸው በሚገኙ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ከ26ቱ የስታቲስታክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለተውጣጡ የአይቲ ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤቢሳ አሰፋ ተቋማችን ዲጂታል ቴክኖሎጂ በመጠቀም ቆጠራና ጥናቶችን ጥራትንና ወቅታዊነት ለማስጠበቅ በሰፊው እየሰራ የሚገኝ መሆኑን እና በድጋፍ ዘርፉም መንግስት ባለማቸው ዲጂታል […]