Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሰኔ 26/10/2018 አዳማ የኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌደራል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በሚያካሄዱት ብሔራዊ የምርምር ልማት ወጪ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ባይሳ በዳዳ የምርምር ልማት ለአንድ ሀገር ዕድገት መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን አስረድተው ቀጣይ ለሚሰሩ የምርምር ልማት ስራዎች የዘርፉ አሁናዊ […]

ሰኔ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የልማት ዕቅድን፣ የፖሊሲ ቀረፃንና ብሔራዊ ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራሞችን የመረጃ ፍላጎትን ለማሟላት እንዲያስችል የተዘጋጀው አዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ ዛሬ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ፀድቋል፡፡ የፀደቀው የአዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ በብሔራዊ

ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ድሬድዋ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሐረሪ ክልል ፕላን ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝና ጥራት ላይ በድሬድዋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ