Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

የካቲት 17/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከ2019-2021 ዓ.ም በመካከለኛ ዘመን የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ የሚያስፈልገው የፕሮግራም በጀት ዝግጅት ላይ ለተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ። በመድረኩ የተገኙት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤቢሳ አሰፋ የፕሮግራም በጀቱ ሲታቀድ ከስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ቁልፍ ተግባራት ጋር ተቀናጅቶ መታቀድ እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል። የፕሮግራም በጀት ዕቅድ […]

የካቲት 11/06 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሚያካሂደው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች የዋጋ ጥናት መረጃ ሰብሳቢዎች  ሥልጠና  ተሰጠ። የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመንግሥት ግዥ አገልግሎት የቀረበው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች ዎጋ መረጃ ፍላጎት ለሟሟላት

የካቲት 7/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአርባ ምንጭ ከተማ ያስገነባውን የአርባ ምንጭ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት አዲሱን የቢሮ ህንፃ በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ እና ዶ/ር ደምሴ አድማሱ

የካቲት 6/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ስራ አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራር፤ የዋና መስሪያ ቤትና የ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገመገመ።