መጋቢት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የነበረውን የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አጠናቆ የሪፓርት እና ትንተና ሂደት አሁን የደረሰበትን ደረጃ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አዲሱ አረጋ እና ከፍተኛ የዘርፉ ሀላፊዎች ባሉበት በዛሬው ዕለት ተገምግሟል:: ሚንስትሮቹ የቆጠራው ሂደት ውጤታማ […]