Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሶስተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል። የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት በቀለ በተቋሙ ውስጥ የሚገኙ ሁሉም የሥራ ክፍሎች ማንኛውንም ዕውቀት በአግባቡ መሰነድ እንዳለባቸው አንስተው፣ የዕውቀት ሽግግር የተቋሙ ባህል በማድረግ፣ ዕውቀትን መለዋወጥ እና ለተተኪ ትውልድ በተደራጀ መልኩ […]

ሚያዚያ 26/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ የመስክ ስራ ለሚያስተባብሩ ከዋናው መ/ቤት ወደ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለሚሄዱ ባለሙያዎች የስራ

ሚያዝያ 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጥ ስራ ላይ ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ ግብር ተካሄደ። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት

ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም አዲስ አበባየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዋና መ/ቤትና የ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ ተገመገመ። የግምገማ መድረኩን