መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና ሲስተም ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ አሁን የሚካሄደው የንግድ እርሻዎች ጥናት በ2017 ዓ.ም ከተካሄደው ግዙፉ የግብርና ቆጠራ በተጠናቀቀበት ማግስት መሆኑን አንስተው የንግድ እርሻ […]