የካቲት 02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚያከናውነው የቆጠራ ቦታ ካርታ አፕዴቲንግ ስራ ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ የፕላንና ልማት፣ የከንቲባ ጽ/ቤትና የሥራና ክህሎት ቢሮ የስራ ኃላፊዎች በቢሾፍቱ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ። በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ የዲጂታላይዜሽን ዘርፍ […]