ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ድሬድዋ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሐረሪ ክልል ፕላን ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝና ጥራት ላይ በድሬድዋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና ሲስተም ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ ተቋማቸው ክልሎች የሚያመነጩትን መረጃ አያያዝና ጥራት ለማሻሻል […]