ሰኔ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የልማት ዕቅድን፣ የፖሊሲ ቀረፃንና ብሔራዊ ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራሞችን የመረጃ ፍላጎትን ለማሟላት እንዲያስችል የተዘጋጀው አዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ ዛሬ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ፀድቋል፡፡ የፀደቀው የአዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ በብሔራዊ የስታቲስቲክስ ስርዓት የባለድርሻ አካላትን ሚና እና ኃላፊነት የሚደነግግ፣ ሞያዊ ነፃነትን የሚያረጋግጥ፣ ተቋማዊ አቅምን የሚያጠናክር እንዲሁም ተስማሚ የሆኑ ደረጃዎች፣ ምደባዎችን፣ ሜታ ዳታዎችን እና የስታቲስቲክስ ስርዓቶችን በመጠቀም […]