Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

የካቲት 02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚያከናውነው የቆጠራ ቦታ ካርታ አፕዴቲንግ ስራ ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ የፕላንና ልማት፣ የከንቲባ ጽ/ቤትና የሥራና ክህሎት ቢሮ የስራ ኃላፊዎች በቢሾፍቱ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ። በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ የዲጂታላይዜሽን ዘርፍ […]

ጥር 18/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የሚውሉ ካርታዎች ወቅታዊ ለማድረግ የሚያግዝ ስልጠና ከዋና መስሪያ ቤት፣ ከአዲስ አበባ፣ ከአዳማና ከአምቦ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየሰጠ ይገኛል።

ጥር 17/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በመካከለኛው ዘመን (2016 – 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ክንውን ላይ ከተወካዮች የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ።

ጥር 16/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2016 ዓ.ም ያካሄደውን አምስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ስነ-ህዝብና ጤና ጥናት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ውጤት የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፣ የጤና ሚኒስትር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች