Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ህዳር 22/2018 ዓ.ም አዳማ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ እና ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ የሚያካሂዱት የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ መረጋገጥ የሙከራ ጥናት(Testing Survey) ላይ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ለመስክ ስራ በዘርፍ ብቃት ባላቸው የተቋሙ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ፤ወደ ስራ ሲገባ በተግባር የበለጠ መዳበር እንዳለባቸው አንስቶ […]

ህዳር 19/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እያካሄደ ስለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰጪዎችን ግንዛቤ ለማሳደግ ሚዲያዎች የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው ጠየቀ።

ህዳር 18/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የአፍሪካ ስታቲስቲክስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ሚስተር ሳሙኤል ኮቢና አኒማ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤትን ጎበኙ። ለዋና ዳይሬክተሩ ኢትዮጵያዊ ባህልን የጠበቀ

ህዳር 18/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ለሚገኙ ሠራተኞች፣ የሃብት ማስመዝገብና ማሳወቅን በተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ። ሥልጠናው ቀድሞ በወረቀት ሲሠራ የነበረውን የሃብት ምዝገባ ሥርዓትን ወደ ዲጂታል ሲስተም በመቀየሩ ምክንያት ሊፈጠር የሚችለውን የግንዛቤ ክፍተት