ግንቦት 10/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ‘’የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት ‘’ በሚል በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ የተዘጋጀ ሀገራዊ ጉባኤ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድን ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል። መረጃ ሀገራዊ ራዕያችን የሆነውን ጠንካራ ሀገረ መንግስት ለመገንባት፣ የፖሊሲ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ ዋነኛ ግብዓት መሆኑን አንስተው ይህን መረጃ በሀገር ባለሙያዎች ዕውቀትና […]