ህዳር 22/2018 ዓ.ም አዳማ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ እና ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ የሚያካሂዱት የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ መረጋገጥ የሙከራ ጥናት(Testing Survey) ላይ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ለመስክ ስራ በዘርፍ ብቃት ባላቸው የተቋሙ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ፤ወደ ስራ ሲገባ በተግባር የበለጠ መዳበር እንዳለባቸው አንስቶ […]