የካቲት 7/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአርባ ምንጭ ከተማ ያስገነባውን የአርባ ምንጭ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት አዲሱን የቢሮ ህንፃ በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ እና ዶ/ር ደምሴ አድማሱ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳደር ተመረቀ። ዶ/ር ደምሴ አድማሱ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳደር ተቋሙ የሚያመነጫቸው የስታቲስቲክስ መረጃዎች ለሀገርና ለዞናቸው የልማት ዕድገት ያላቸውን የላቀ ፋይዳ በማስረዳት በቀጣይም […]