መጋቢት 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የሴቶች ቀንን “50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ተከበረ። በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስነ-ህዝብና ማህበራዊ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ዓይናለም ተሻገር የሴቶች ቀን ስናከብር ከመብት ጥያቄ ባለፈ የእውቀት ነፃነት፣ ለተቋም ለውጥ ትልቅ ተምሳሌት ነው ያሉ ሲሆን […]