Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ሚያዚያ 7/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ ለሚካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች በሀገሪቱ በተዘጋጁ 9 የስልጠና ማዕከላት መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናውን ከማዕከል በበይነ መረብ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳ/ር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለመችውን ብልፅግና እውን ለማድረግ ከነደፈቻቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች አንዱ የልማት አቅም […]

ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ በመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለሚሰማሩ ከዋናው መ/ቤትና ከሲቪል ሰርቪስ ለተውጣጡ የቴክኒክና

መጋቢት 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ ዋና መ/ቤት በተከናወኑ የህንፃ ጥገና፣ ግንባታና ሪኢኖቬሽን ስራዎች ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ። በመርሀ ግብሩ

መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ