Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ድሬድዋ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሐረሪ ክልል ፕላን ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝና ጥራት ላይ በድሬድዋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ በስልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና ሲስተም ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ ተቋማቸው ክልሎች የሚያመነጩትን መረጃ አያያዝና ጥራት ለማሻሻል […]

ሰኔ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ላለፋት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ የቆየው 9ኛው የተባበሩት መንግስታት ቢዝነስና የንግድ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተገኘተው መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የኢትዮጵያ

ሰኔ 15/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች፤ ዋና መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ጎበኙ። ኤግዚቢሽኑ ተቋማችን እያካሄደ ከሚገኘው

ግንቦት 28/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር እያካሄደ በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ ስራ የመጀመሪያ የመስክ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተደረገ። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር