Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመድረኩን ማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በአሰልጣኞች ሥልጠና የተሳተፋችሁ የዩኒቨርሲቲ መምህራኖች፣ የዋናው መ/ቤትና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከፍተኛ […]

መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊዜ አጠቃቀም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና ድጋፍ ለሚሰጡ ሰራተኞች እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ

መጋቢት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የ2025 የብሔራዊ አካውንት ስርዓት (SNA) እና የክፍያ ሚዛን (Balance of payment BMP7) ላይ ከአፍሪካ አባል ሀገራት ከተውጣጡ የስታቲስቲክስ ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የልማት ባንክና ዓለም አቀፍ ድርጅት

መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና