የካቲት 6/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ስራ አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራር፤ የዋና መስሪያ ቤትና የ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገመገመ። ተቋሙ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ያከናወናቸው ተግባራት አፈፃፀም ዝርዝር ሪፖርት በስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ሁሴን አጎናፍር ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የተቋሙ የስድስት ወራት አጠቃላይ […]