Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

የካቲት 6/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ስራ አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራር፤ የዋና መስሪያ ቤትና የ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገመገመ። ተቋሙ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ያከናወናቸው ተግባራት አፈፃፀም ዝርዝር ሪፖርት በስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ሁሴን አጎናፍር ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የተቋሙ የስድስት ወራት አጠቃላይ […]

የካቲት 02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚያከናውነው የቆጠራ ቦታ ካርታ አፕዴቲንግ ስራ ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ የፕላንና

ጥር 18/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የሚውሉ ካርታዎች ወቅታዊ ለማድረግ የሚያግዝ ስልጠና ከዋና መስሪያ ቤት፣ ከአዲስ አበባ፣ ከአዳማና ከአምቦ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየሰጠ ይገኛል።

ጥር 17/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በመካከለኛው ዘመን (2016 – 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ክንውን ላይ ከተወካዮች የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ።