Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source
Counting What Counts Since 1963

ሰኔ 15/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች፤ ዋና መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ጎበኙ። ኤግዚቢሽኑ ተቋማችን እያካሄደ ከሚገኘው ዲጂታል ስታቲስቲክስ ሪፎርም ተግባራት ጋር የሚመጋገብ በመሆኑ ጥሩ ልምድና ግንዛቤ የተገኘበት ኤግዚቢሽን እንደሆነ ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል፡፡ በኤግዚቢሽኑ የቀረቡት ቴክኖሎጂዎች ባነሰ ወጪ፤ በአጭር ጊዜ ቀልጣፋ አገልግሎትን መስጠት […]

ግንቦት 28/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር እያካሄደ በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ ስራ የመጀመሪያ የመስክ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተደረገ። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር

ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እየተገበራቸው በሚገኙ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ከ26ቱ የስታቲስታክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለተውጣጡ የአይቲ ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስራ አመራር

ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ስታቲስቲክ አገልግሎት የስራ ጉብኝት አደረጉ። ከፍተኛ አመራሩ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ዓመታት የተከናወኑ የሪኢኖቬሽንና ከቴክኖሎጂ አንፃር የተሰሩ ስራዎችን