ታህሳስ 01/2018 ዓ.ም አዳማ ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ከተለየዩ የስራ ክፍል ለተወጣጡት ሴት ሰራተኞች የስራ ላይ ብቃትና ክህሎት ለማሻሻል የሚያግዝ ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። የተቋሙ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካትቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አዚዛ እስማኤል የተቋሙን ሴት ሰራተኞች ስራን የመፈጸም ብቃትና ክህሎት ለማሳደግ የሚያግዙ የስራ ላይ ስልጠናዎችን በማዘጋጀትና ተግባራዊ በማድረግ የተቋሙ ሴት […]