መስከረም 5/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚያካሂደው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ስራ የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲሺያኖች በአዲስ አበባና በሁሉም ክልሎች በተዘጋጁ ከ53 በላይ የስልጠና ማዕከላት መስጠት ተጀመረ። የስልጠናው ዓላማ ለሀገራችን የኢኮኖሚ ዘርፍ የጎላ ፋይዳ ያላቸውን ስታቲስቲክስ መረጃዎች በጥራት በመሰብሰብ ለሚፈለገው ዓላማ ማዋል የሚያስችል የሰው ሀይል ለማዘጋጀት ታስቦ የሚሰጥ እንደሆነ በአዲስ አበባ […]