Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ታህሣሥ 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል። የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት በቀለ በተቋሙ ውስጥ የሚገኙ ሁሉም የሥራ ክፍሎች ማንኛውንም ዕውቀት በአግባቡ መሰነድ እንዳለባቸው አንስተው፣ የዕውቀት ሽግግር የተቋሙ ባህል በማድረግ፣ ዕውቀትን መለዋወጥ እና ለተተኪ ትውልድ በተደራጀ መልኩ […]

ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአስተዳደራዊ መረጃዎች ለኦፊሺያል ስታቲስቲክስ መጠቀም የሚያስችል የመረጃ አያያዝ፣ ጥራትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከኦሮሚያ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ለተውጣጡ አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና

ታህሳስ 18/2018 ዓ.ም አዳማ ለምዕራፍ ሁለት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጣኞች ስልጠና ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት ለተወጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የመክፈቻ

ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ በሚገኘው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመጀመሪያ ዙር የቆጠራ አፈፃፀምና የሁለተኛ ዙር ስራ ዝግጅት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተቋሙ