ነሐሴ 20/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የፍልሰት መረጃ ለማጋራት ከዚህ ቀደም በብሔራዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረት መካከል የተፈረመው መግባቢያ ሰነድ ትግበራ ላይ ለመወያየት የተዘጋጀ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ ተጀመረ። የኢትዮጵያ መንግስት ፍልሰትን ለማስተዳደር ብሔራዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረት አቋቁማ በመስራት ላይ እንደምትገኝ የገለፁት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ሀገራዊ የፍልሰት የመረጃ ፍላጎትን ለማሟላት […]