Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ጥር 17/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በመካከለኛው ዘመን (2016 – 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ክንውን ላይ ከተወካዮች የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጀ ተቋሙ ላለፉት ስድስት አስርት አመታት ለሀገሪቱ ልማት ዕቅድ ፖሊሲና ስትራቴጂ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉትን መረጃዎች በማቅረብ በየዘመኑ በሀገራችን ለተመዘገቡ […]

ጥር 16/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2016 ዓ.ም ያካሄደውን አምስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ስነ-ህዝብና ጤና ጥናት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ውጤት የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፣ የጤና ሚኒስትር፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች

ጥር 12 /2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ሁለተኛ ምዕራፍ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ለመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች የሚሰጠውን ስልጠና በየስልጠና ማዕከላቱ ተገኝተው ለሚደግፉ ባለሙያዎች የስራ ስምሪት ተሰጠ። በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት