Ethiopian Statistical Service
Your Reliable Data Source Since 1956

ታህሳስ 01/2018 ዓ.ም አዳማ ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ከተለየዩ የስራ ክፍል ለተወጣጡት ሴት ሰራተኞች የስራ ላይ ብቃትና ክህሎት ለማሻሻል የሚያግዝ ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። የተቋሙ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካትቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አዚዛ እስማኤል የተቋሙን ሴት ሰራተኞች ስራን የመፈጸም ብቃትና ክህሎት ለማሳደግ የሚያግዙ የስራ ላይ ስልጠናዎችን በማዘጋጀትና ተግባራዊ በማድረግ የተቋሙ ሴት […]

ህዳር 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመስክ ሲካሄድ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የምዝገባ ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ። በኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራው የመጀመሪያ

ህዳር 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የመካከለኛ ዘመን (ከ2016-2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂ ዕቅድ አፈፃፀም ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ ክቡር አምባሳደር ግርማ ብሩ እና የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር