Home / News ESS
ግንቦት 10/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ‘’የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት ‘’ በሚል በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ የተዘጋጀ ሀገራዊ ጉባኤ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድን ከፍተኛ የመንግስት…
ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሶስተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል። የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት…
ሚያዚያ 26/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ የመስክ ስራ ለሚያስተባብሩ ከዋናው መ/ቤት ወደ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለሚሄዱ ባለሙያዎች የስራ…
ሚያዝያ 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጥ ስራ ላይ ለተቋሙ ሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሀ ግብር ተካሄደ። በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት…
ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም አዲስ አበባየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ያከናወናቸውን ተግባራት አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዋና መ/ቤትና የ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ ተገመገመ። የግምገማ መድረኩን…
ሚያዚያ 7/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ ለሚካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች በሀገሪቱ በተዘጋጁ 9 የስልጠና ማዕከላት መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናውን…
ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ በመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለሚሰማሩ ከዋናው መ/ቤትና ከሲቪል ሰርቪስ ለተውጣጡ የቴክኒክና…
መጋቢት 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ ዋና መ/ቤት በተከናወኑ የህንፃ ጥገና፣ ግንባታና ሪኢኖቬሽን ስራዎች ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ። በመርሀ ግብሩ…
መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ…
መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊዜ አጠቃቀም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና ድጋፍ ለሚሰጡ ሰራተኞች እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ…