Home / News ESS
ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ድሬድዋ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሐረሪ ክልል ፕላን ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝና ጥራት ላይ በድሬድዋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ…
ሰኔ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ላለፋት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ የቆየው 9ኛው የተባበሩት መንግስታት ቢዝነስና የንግድ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተገኘተው መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የኢትዮጵያ…
ሰኔ 15/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች፤ ዋና መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ጎበኙ። ኤግዚቢሽኑ ተቋማችን እያካሄደ ከሚገኘው…
ግንቦት 28/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር እያካሄደ በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ ስራ የመጀመሪያ የመስክ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተደረገ። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር…
ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እየተገበራቸው በሚገኙ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ከ26ቱ የስታቲስታክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለተውጣጡ የአይቲ ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስራ አመራር…
ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ስታቲስቲክ አገልግሎት የስራ ጉብኝት አደረጉ። ከፍተኛ አመራሩ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ዓመታት የተከናወኑ የሪኢኖቬሽንና ከቴክኖሎጂ አንፃር የተሰሩ ስራዎችን…
ግንቦት 21/2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ከ8 መቶ ሺ ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ተቋሙን ወክለው በጋሞ ዞን ተገኝተው ድጋፉን ያስረከቡት የተቋሙ የዋና ዳይሬክተር…
ግንቦት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ተከታታይ ዓመታት ባከናወናቸው የስታቲስቲክስ ልማት ፕሮግራም የጥናትና ቆጠራዎች አፈፃፀም ቀርቦ ቀጣይ የስራ አቅጣጫ ላይ ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት መላ ፈፃሚ…
ግንቦት 14/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በሀገራችን በምርምርና ልማት ዘርፍ ያለውን የመረጃ ክፍተት የሚሞላ ብሔራዊ የምርምርና ልማት ጥናት በጋራ ለማካሄድ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።…
ግንቦት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሀገራዊ ጉባኤ መጠናቀቁ ተገለፀ። በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ በረከት…