Home / News ESS
ሐምሌ 7/2018 ዓ.ም ሀዋሳ ለኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ዕምርታ በስታቲስቲክስ ልማት በሚል ርዕስ በተቋማዊ ትራንስፎርሜሽን ላይ አተኩሮ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ስልጠና በሀዋሳ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡
አዲስ አበባ ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከሁሉም ክ/ከተማ ከተወጣጡ ስራ አስፈጻሚዎችና የፕላን ጽ/ቤት ሀላፊዎች ጋር በከተማው እያተከናወነ የሚገኘው የቆጠራ ካርታ አብዴቲንግ የመስክ ስራ ሪፖርት ላይ በአዳማ ከተማ…
ሐምሌ 3/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እያከናወነ የሚገኝው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጫ ጥናት የመስክ ስራ በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተገመገመ፡፡በግምገማው መድረክ የ20 የመስክ ስራው አስተባባሪዎች ሪፖርትና…
ሰኔ 26/10/2018 አዳማ የኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌደራል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በሚያካሄዱት ብሔራዊ የምርምር ልማት ወጪ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት…
ሰኔ 25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የደቡብ ሱዳን ስታቲስቲክስ ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኡጉስቲኖ ቲንግ (Augustino Ting /Ph.D.) በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የስራ ጉብኝት አደረጉ፡፡ ዳይሬክተሩ በተቋሙ የተሰሩ…
ሰኔ 23/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የልማት ዕቅድን፣ የፖሊሲ ቀረፃንና ብሔራዊ ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራሞችን የመረጃ ፍላጎትን ለማሟላት እንዲያስችል የተዘጋጀው አዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ ዛሬ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም ፀድቋል፡፡ የፀደቀው የአዲሱ የስታቲስቲክስ አዋጅ በብሔራዊ…
ሰኔ 19/2018 ዓ.ም ድሬድዋ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሐረሪ ክልል ፕላን ኮሚሽን ጋር በመተባበር ከክልሉ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለተውጣጡ ባለሙያዎች በስታቲስቲክስ መረጃ አያያዝና ጥራት ላይ በድሬድዋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ…
ሰኔ 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ላለፋት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ሲካሄድ የቆየው 9ኛው የተባበሩት መንግስታት ቢዝነስና የንግድ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ስብሰባ ተጠናቋል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ተገኘተው መልዕክታቸውን ያስተላለፉት የኢትዮጵያ…
ሰኔ 15/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች፤ ዋና መስሪያ ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን በዲጂታል ቴክኖሎጂ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ጎበኙ። ኤግዚቢሽኑ ተቋማችን እያካሄደ ከሚገኘው…