Home / News ESS
Addis Ababa, November 18, 2025 — Africa today marks African Statistics Day 2025, a continent-wide observance dedicated to highlighting the transformative role of data in driving development and strengthening good…
ህዳር 6/2018 ዓ.ም ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተካሄደ የሚገኘውን የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ስራ ስምሪት ለመደገፍ ከዋና መስሪያ ቤት ወደ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተሰማርቶ የነበረው የሎጅስቲክስ ተግባራት ድጋፍ ሰጪ ቡድን…
ህዳር 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለመጀመሪያ ጊዜ ከጥቅምት 1/2018ዓ.ም ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እያካሄደ ለሚገኘው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በማንኛውም አይነት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙ ቤተሰቦች፣ ተቋማትና ግለሰቦች…
ሕዳር 4/2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስአ አገልግሎት የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ሜሮን ክፈለው (ዶ/ር) የተመራው ልዑካን ቡድን የደቡብ ኮሪያ የመረጃና ስታቲስቲክስ ሚኒስቴር እና ዩ.ኤን.ዲ.ፒ በትብብር ያዘጋጁት የልምድ ልውውጥና አቅም ግንባታ…
ህዳር 2/2018ዓ.ም ሚዛን፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከUNFPA ጋር በመተባበር በሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የተቀናጀ የመረጃ አስተዳደር ሲስተም (IMIS) ላይ ከክልሉ ለተውጣጡ የፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በመድረኩ…
The Ethiopian Statistical Service (ESS) has released the monthly inflation report for October 2018 Ethiopian Fiscal Year (EFY), providing updated insights into the nation’s price movements across key sectors. Addis…
ጥቅምት25/2018 ዓ.ም የፕላንና ልማት ሚኒስትርና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ ባዘጋጁት ብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደር የፕላንና ልማት ቢሮ የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በቢሾፍቱ ከተማ ከጥቅምት 24-25/2018…
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከተቋሙ ከፍትኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል። የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና…
ጥቅምት 14/02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለስታቲስቲክስ መረጃን ዝግጅት የሚያግዙ የአይ ቲ (IT) ዕቃዎች ድጋፍ አደረገ። በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር…
ጥቅምት 13/2018 አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የዋና መስሪያ ቤት የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተባብረው የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገለፁ:: በዚሁ አጭር የጋራ መድረክ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር የሁላችንም የጋራ ግብ…