ሐምሌ 19/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
የኢኮኖሚ ቆጠራ ሪፖርት ዝግጅት ተግባራት የእስካሁን አፈጻጸም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የሪፖርት ዝግጅቱ ስራ የእስካሁኑ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበረ ተገምግሞ፤ቀሪ ስራዎች በታቀደው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የስራ መመሪያ ተሰጥቶ ውይይቱ ተጠናቋል ።


ሐምሌ 19/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ
የኢኮኖሚ ቆጠራ ሪፖርት ዝግጅት ተግባራት የእስካሁን አፈጻጸም የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የሪፖርት ዝግጅቱ ስራ የእስካሁኑ አፈጻጸም ውጤታማ እንደነበረ ተገምግሞ፤ቀሪ ስራዎች በታቀደው ጊዜ እንዲጠናቀቁ የስራ መመሪያ ተሰጥቶ ውይይቱ ተጠናቋል ።

