ነሐሴ 30/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመስከረም 2017ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ዓመት ስያካሂድ የቆየው የብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት አካል የሆነውን የሥራ ሥምሪትና የፍልሰት ስታቲስቲክስ ጥናት ውጤት ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡ በመረጃ…
የካቲት 28/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፤ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2017ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደረገ። የስራ አፈጻጸሙን ግምገማ መድረክ በንግግር የከፈቱት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ባለፉት…