የሁለተኛ ዙር ግብርና ቆጠራ የስምንት ወራት የመስክ ስራ አፈፃፀም ተገመገመ

aa3a1726

ግንቦት 26/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ የስምንት ወራት መስክ ስራ አፈፃፀም በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት  ተገመገመ።

aa3a1724

በመላ ሀገራችን እያተከናወነ የሚገኘው ሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ ያለፋት ስምንት ወራት መስክ ስራ አፈፃፀም ሪፖርት የተቋሙ ከፍተኛአመራርና የቆጠራው ቴክኒካል ኮሚቴ አባላት በተሳተፋበት መድረክ ቀርቦ በተደረገው ግምገማ የባለፋት ስምንት ወራት የመስክ ስራ  አፈፃፀም በታቀደው መሠረት በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑ የተገመገመ ሲሆን በቀጣይ ወራት የሚከናወኑ ቀሪ የመስክ ተግባራት  በተቀመጠላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ የስራ መመሪያ ተሰጥቶ የግምገማ መድረኩ ተጠናቋል።

aa3a1713