የተቀናጀ የስታቲስቲክስ አሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና በመተግበር፤ ግልጽነትና የሙያ ሥነ-ምግባርን በተከተለ መንገድ ደረጃቸውን የጠበቁ ሳይንሳዊ የሥነ-ጥናት ዘዴዎችንና ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ተዓማኒነት ያላቸው ኦፊሴላዊ የስታቲስቲክስ መረጃዎችን ማመንጨት፣ መተንተንና ለተጠቃሚዎች በወቅቱና በአግባቡ ማሰራጨት።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እና ተዓማኒ የሆነ የኦፊሴላዊ ስታቲስቲክስ የመረጃ ልህቀት ማዕከል ሆኖ ማየት።
ግልጽነት ፣ ተዓማኒነት ፣ ምስጢር ጠባቂነት ፣ ተጠያቂነት ፣ አካታችነት ፣ ቅንጅት ፣ የሙያ ሥነ-ምግባርና ነጻነት ፣ ትብብርና አጋርነት ፣ ተደራሽነት ፣ ትህትና ፣ የቡድን ሥራ
By using scientific methods; we strive to provide quality data for better decision making.