Home / News ESS
ሐምሌ 15/11/2018 ዓ.ም ባቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየዓመቱ የሚያካሄደው የግብርና ናሙና ጥናት የቅድመ ዝግጅት ተግባራት አካል የሆነው የመረጃ ሰብሳቢዎች አሰልጣኝ ስልጠና በባቱ ከተማ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ…
ሐምሌ 11/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ማህበር 34 ተኛ ዓመታዊ ጉባኤ ” The role of statistics methods for strengthening digitalization to implement ethiopias development plan” በሚል መሪ ሀሳብ…
ሐምሌ 9/11/2018 ዓ.ም ሀዋሳ በኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የመካከለኛ ዘመን (2016_ 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ዕቅዶች አፈፃፀምና በ2019 ዓ.ም የዕቅድ ዝግጅት ላይ በሀዋሳ ከተማ ሲመክሩ የቆዩት የተቋሙ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች…
ሐምሌ 7/2018 ዓ.ም ሀዋሳ ለኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ዕምርታ በስታቲስቲክስ ልማት በሚል ርዕስ በተቋማዊ ትራንስፎርሜሽን ላይ አተኩሮ በተዘጋጀው ሰነድ ላይ ስልጠና በሀዋሳ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል፡፡
አዲስ አበባ ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከሁሉም ክ/ከተማ ከተወጣጡ ስራ አስፈጻሚዎችና የፕላን ጽ/ቤት ሀላፊዎች ጋር በከተማው እያተከናወነ የሚገኘው የቆጠራ ካርታ አብዴቲንግ የመስክ ስራ ሪፖርት ላይ በአዳማ ከተማ…
ሐምሌ 3/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እያከናወነ የሚገኝው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጫ ጥናት የመስክ ስራ በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተገመገመ፡፡በግምገማው መድረክ የ20 የመስክ ስራው አስተባባሪዎች ሪፖርትና…
ሰኔ 26/10/2018 አዳማ የኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌደራል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በሚያካሄዱት ብሔራዊ የምርምር ልማት ወጪ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት…
ሰኔ 25/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የደቡብ ሱዳን ስታቲስቲክስ ቢሮ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ኡጉስቲኖ ቲንግ (Augustino Ting /Ph.D.) በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት የስራ ጉብኝት አደረጉ፡፡ ዳይሬክተሩ በተቋሙ የተሰሩ…