Home / News ESS
ግንቦት 28/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር እያካሄደ በሚገኘው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ ስራ የመጀመሪያ የመስክ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተደረገ። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር…
ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እየተገበራቸው በሚገኙ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ውጤቶች ላይ ከ26ቱ የስታቲስታክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለተውጣጡ የአይቲ ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስራ አመራር…
ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ስታቲስቲክ አገልግሎት የስራ ጉብኝት አደረጉ። ከፍተኛ አመራሩ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ዓመታት የተከናወኑ የሪኢኖቬሽንና ከቴክኖሎጂ አንፃር የተሰሩ ስራዎችን…
ግንቦት 21/2018 ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች ከ8 መቶ ሺ ብር በላይ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። ተቋሙን ወክለው በጋሞ ዞን ተገኝተው ድጋፉን ያስረከቡት የተቋሙ የዋና ዳይሬክተር…
ግንቦት 18/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ተከታታይ ዓመታት ባከናወናቸው የስታቲስቲክስ ልማት ፕሮግራም የጥናትና ቆጠራዎች አፈፃፀም ቀርቦ ቀጣይ የስራ አቅጣጫ ላይ ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት መላ ፈፃሚ…
ግንቦት 14/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በሀገራችን በምርምርና ልማት ዘርፍ ያለውን የመረጃ ክፍተት የሚሞላ ብሔራዊ የምርምርና ልማት ጥናት በጋራ ለማካሄድ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።…
ግንቦት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ሀገራዊ ጉባኤ መጠናቀቁ ተገለፀ። በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ በረከት…
ግንቦት 10/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ‘’የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት ‘’ በሚል በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ የተዘጋጀ ሀገራዊ ጉባኤ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድን ከፍተኛ የመንግስት…
ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሶስተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል። የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት…
ሚያዚያ 26/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ የማረጋገጥ የመስክ ስራ ለሚያስተባብሩ ከዋናው መ/ቤት ወደ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለሚሄዱ ባለሙያዎች የስራ…