ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም ተዘጋጀ

t8a9847

መጋቢት 2/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት 1447ኛው የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም አዘጋጀ።

t8a9871

በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የዚህ ዓይነት ፕሮግራሞች ተቋማዊ አንድነት የሚያጠናክሩ መሆናቸውን አንስተው በቀጣይም ተቋሙ የሚያከናውናቸው ተግባራት ስኬታማ እንዲሆኑ በአንድነት፣ በመተሳሰብ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንሰራለን ሲሉ ገልፀዋል።

t8a9796

በፕሮግራሙ ላይ የተሳተፋ ባለሙያዎችም በአፍጥር ፕሮግራሙ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል።

t8a9789 2
t8a9779 1
t8a9788
t8a9837 1
t8a9830 1
t8a9825 1
t8a9836 6