ለኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑክ የጉብኝት ፕሮግራም ተዘጋጀ

1t8a6582


ነሐሴ 6/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣
የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የቱሪስት ማዕከላትን እንዲጎበኙ ተደረገ።

1t8a6617


በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ የሚገኘው የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የቱሪስት ማዕከላትን እንዲጎበኙ በተቋሙ በተዘጋጀ ፕሮግራም አድዋ ሙዚየም፣ ወዳጅነትና እንጦጦ ፓርክን ጎበኙ።

1t8a6651


በጉብኝቱ ወቅት በፓርኮችና በከተማ ውስጥ ባዩት ሁሉ ደስተኛ መሆናቸውን የከተማዋን ዋና የቱሪስት መዳረሻዎች በማወቃቸው ወደሀገራቸው ሲመለሱ ሰዎች ወደ ከተማዋ ለጉብኝት እንዲመጡ ለማስተዋወቅ ግንዛቤ እንዳገኙ የልዑካን ቡድን አባላቱ ገልፀዋል።

1t8a6608