በ13ቱ ማዕከላት የተሰጠው የመረጃ ሰብሳቢዎች የቅጥር ፈተና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል

1t8a8081

ነሐሴ 27/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣

1t8a8061 2 1

በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ13 ማዕከላት ለአዲስአበባ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች ቅጥር ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከሁሉም የፈተና ማዕከላት በደረሰን መረጃ ለማረጋገጥ ተችሏል። ለፈተናው የተመረጡ 7,500 የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ወጣቶች ተሳትፈዋል።

1t8a9726

ለፈተናው መሳካት በተለያየ መልኩ እገዛ ላደረጋችሁ በመሉ ተቋማችን ከፍተኛ ምስጋና ያቀርባል።

1t8a9730
1t8a9774
1t8a9751