በአስተዳደር ዘርፍ የዘጠኝ ወራት ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተደረገ

ግንቦት 11/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣

የተቋሙ ከፍተኛ አመራር በ2017በጀት ዓመት በአስተዳደር ዘርፍ በዘጠኝ ወራት የተከናወኑ ተግባራት ላይ ከሚመለከታቸው ስራ አስፈፃሚዎች ጋር የስራ ግምገማ አደረገ።

002

በግምገማ መድረኩ በ2017በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት በአስተዳደር ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት በስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ሁሴን አጎናፍር ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል።

004

በመጨረሻም የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋሙ በ2017 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ውስጥ የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገቡን ገልፀው በቀሩት ቀጣይ ጊዜያት መሻሻል ያለባቸው ተግባራት ላይ አቅጣጫ በመስጠት የግምገማ መድረኩ ተጠናቋል።

003