ተቋማቱ በቀጣይ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ውይይት አደረጉ

ግንቦት 11/2017ዓ.ም፣

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ኖርዌይ ስታቲስቲክስ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በበይነ መረብ (Virtual meeting) ውይይት አደረጉ። 

ssb 1

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2024/25ከኖርዌይ ስታቲስቲክስ ጋር በነበሩት ፕሮጀክቶች በርካታ የአቅም ግንባታ  ስልጠናዎች  የልምድ ልውውጦች መገኘታቸው ተገልጿል። 

ssb2

በቀጣይ በሚኖረው ፕሮጀክትም በቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ፣ በጥናት ስነ-ዘዴ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ትኩረት  የሚሰጣቸው ተግባራት መሆናቸው በውይይቱ ተነስቷል።