የግብርና ቆጠራ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ

ግንቦት 21/2017ዓ.ም አዳማ፣

የኢትዮጵያ ስታስቲክስ አገልግሎት የግብርና ቆጠራ አስመልክቶ የተቋሙ አመራሮች፣ ባለሞያዎች እና የአለም አቀፉ የምግብና እርሻ  ድርጅት (FAO) ተወካዮች በአዳማና ቢሾፍቱ ዙሪያ የመስክ ጉብኝት አካሄዱ።

1t8a0164

በመስክ ጉብኝቱ የንግድ እርሻዎች ፣ አነስተኛ ይዞታ ያላቸው የቤተሰብ እርሻ እና የእንስሳት እርባታዎች ላይ ምልከታ የተደረገ ሲሆን የግብርና ቆጠራ ስራው በጥሩ ሂደት ላይ እንደሚገኝ ከመስክ ምልከታው ለመረዳት ተችሏል።

1t8a0296
1t8a0298
1t8a0371
1t8a0331