የግብርና ናሙና ጥናት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

1t8a7055.jpg

ነሐሴ 7/2017ዓ.ም አዳማ፣
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ጥናት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ።
የስልጠናው ማጠቃለያ መድረክ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው በስልጠናው ለተሳተፉ ሰልጣኞች በስልጠናው ያገኛችሁትን ዕውቀትና ክህሎት በመጠቀም በቀጣይ ለመረጃ ሰብሳቢዎች የምትሰጡትን ስልጠና በአግባቡ በማሰልጠን ጥራት ያለው መረጃ የመሰብሰብ ዕቅዱ እንዲሳካ ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባችው የስራ መመሪያ ሰጥተዋል።

1t8a7052.jpg


በቀጣይ የመረጃ ሰብሳቢዎች ስልጠና ከነሐሴ 12−30/2017ዓ.ም እንደሚሰጥ ከወጣው መርሀ ግብር ለመረዳት ተችሏል።

1t8a7046.jpg
1t8a7040.jpg
1t8a6947.jpg
1t8a7043.jpg
1t8a6965.jpg
1t8a6968.jpg