ጳጉሜ 4/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣

አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ ከሸገር ከተማ ለገጣፎ ክፍለ ከተማ የተውጣጡ የባህል ቡድን በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት በመገኘት በጎቤና ሽኖዬ ባህላዊ ጭፈራ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።

1t8a0321

የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ወጣቶቹ የአዲስ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞታቸውን ለመግለጽ  ወደተቋማቸው በመምጣቸው የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ አዲሱ ዓመት የሰላም፣ የአንድነት፣ የመቻቻልና የአብሮነት ዓመት እንዲሆንላቸው መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።

1t8a0471
1t8a0483
1t8a0502
1t8a0672
1t8a0437
1t8a0311
1t8a0259
1t8a0241