የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየውን የሁለተኛ ዙር ግብርና ቆጠራ የግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቋል፡፡ በግምገማ መድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ የመረጃ ጥራትን በዕለትተዕለት የመስክ ስራ ተግባራችን በመከታተል ማስተካከልናጥራቱን ማረጋገጥ እንዲሁም የቆጠራው የመረጃ መሰብሰብ ተግባር በታቀደለት ጊዜ ማጠናቀቅ የቀጣይ ቀሪ ወራት የትኩረት ተግባራት መሆናቸውን የስራ መመሪያ በመስጠት […]