ሐምሌ 30/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ተቋማዊ እውቀትን ለማጋራት የሚያስችል የዕውቀት ካፌ የማስተዋወቅ ፕሮግራም ተካሄደ።ፕሮግራሙን በንግግር ያስጀመሩት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በተቋማዊ ሪፎርሙ ትኩረት ሰጥቶ በማከናወን ከሚገኘው ተግባራት ውስጥ አንዱ የዕውቀት አስተዳደር ስርዓትን መገንባት አገልግሎት ላይ ማዋል ሲሆን በዛሬው ዕለት የምናስተዋውቀው የዕውቀት ካፌ (knowledge cafe) […]