የ ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት
የእርስዎ አስተማማኝ የመረጃ ምንጭ ከ1956 ዓ.ም

የሕዝብ ትንበያ 2017 ዓ.ም
0
ብሄራዊ የስራ አጥነት መጠን(2013)
0 %
የሰኔ ወር 2017 ዓ.ም የሸማቾች ዋጋ መረጃ ጠቋሚ
0 %
ዓመታዊ ምርት በኩንታል(2013-2014)
0
ESS Publications Report

የስታቲስቲክስ መዝገብ ቋት

በመረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ ለመስጠት አስተማማኝ ስታቲስቲካዊ ሪፖርቶችን እና ህትመቶችን ይመልከቱ።

Ethiopia Data Bank

ስታትባንክ

የእርስዎ አጠቃላይ እና ወቅታዊ ስታቲስቲካዊ መረጃ ምንጭ።

calendar svgrepo com 1

የስታቲስቲክ ካሌንደር

አስፈላጊ ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን እና ኩነቶችን ለማቀድ እና የመከታተያ ግብዓት።

ሐምሌ 30/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ተቋማዊ እውቀትን ለማጋራት የሚያስችል የዕውቀት ካፌ የማስተዋወቅ ፕሮግራም ተካሄደ።ፕሮግራሙን በንግግር ያስጀመሩት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በተቋማዊ ሪፎርሙ ትኩረት ሰጥቶ በማከናወን ከሚገኘው ተግባራት ውስጥ አንዱ የዕውቀት አስተዳደር ስርዓትን መገንባት አገልግሎት ላይ ማዋል ሲሆን በዛሬው ዕለት የምናስተዋውቀው የዕውቀት ካፌ (knowledge cafe) […]

ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የዓለም አቀፍ ስነ-ሕዝብ ፈንድ የኢትዮጵያ ቫይታል ስታቲስቲክስ መረጃ አሰባሰብና ሲቪል ምዝገባ ስርዓትን ለማዘመን እየተከናወኑ የሚገኙትን የሪፎርም ስራዎችን ለማጠናከር የሚያግዙ 17 ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ

ሐምሌ 28/2017ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየዓመቱ ከሚያካሂዳቸው የናሙና ጥናቶች አንዱ የሆነውን የ2018ዓ.ም ግብርና ናሙና ጥናት የመስክ ስራ የሚሰሩትን መረጃ ሰብሳቢዎች የሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ስልጠና መሰጠት ተጀመረ። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳደር አቶ ደስታ ሌዳሞ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በስታቲስቲክስ ልማት ዕቅድ ፕሮግራም እያከናወናቸው በሚገኙ ቆጠራዎችና ጥናቶች ላይ ለስራው መሳካት በሲዳማ ክልል ከሚገኘው የሀዋሳ ስታቲስቲክስ ቅርንጫፍ ጽህፈት