ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የተሰሩት የተቋማዊ የሪፎርም ስራዎች በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተጎበኙ ። ክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት ሁለት ዓመታት በላይ የተሰሩትና እየተሰሩ የሚገኙትን ተቋማዊ ሪፎርም ተግባራት የጎበኙ ሲሆን በተቋሙ የተሰሩት የሪፎርም ተግባራት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተቀመጠውን ተቋማትን ለአገልጋይና ተገልጋይ ምቹ የስራ […]