ጥቅምት 14/02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለስታቲስቲክስ መረጃን ዝግጅት የሚያግዙ የአይ ቲ (IT) ዕቃዎች ድጋፍ አደረገ። በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ የስራ ስምሪትና የፍልሰት መረጃዎችን ከተለያዩ የመረጃ ምንጮች በማሰባሰብና ተንትኖ ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራ መሆኑን ገልፀው ዛሬ […]