መስከረም 2/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018ዓ.ም ለሚካሄደው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በ54የስልጠና ማዕከላት ከመስከረም 5/2018ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለማስተባበር ከዋናው መስሪያ ቤት ወደ ማዕከላቱ ለተመደቡት ባለሙያዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ። የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ከ2016 -2018 ዓ.ም በስታቲስቲክስ ልማት ፕሮግራም ታቅደው እየተከናወኑ ያሉ ትላልቅ ስራዎችን ማሳካት የቻልነው ቁርጠኛ በሆነ […]