Home / News ESS
መስከረም 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስነ – ህዝብናጤና ጥናት የመጨረሻ ሪፖርት ዝግጅት ስራ ከቴክኒክ ኮሚቴና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የሪፖርት ዝግጅት ስራ ጀመረ።
መስከረም 12/2018 ዓ.ምበኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሦስት ዓመታት የተሠሩት ሁሉ አቀፍ ተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎች በክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በተመራው የሥራ ቡድን ተጎበኘ፡፡ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና…
መስከረም 5/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚያካሂደው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ስራ የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲሺያኖች በአዲስ አበባና በሁሉም ክልሎች በተዘጋጁ ከ53 በላይ የስልጠና ማዕከላት መስጠት…
መስከረም 2/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018ዓ.ም ለሚካሄደው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በ54የስልጠና ማዕከላት ከመስከረም 5/2018ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለማስተባበር ከዋናው መስሪያ ቤት ወደ ማዕከላቱ ለተመደቡት ባለሙያዎች ኦረንቴሽንና…
ጳጉሜ 4/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ለአዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የሚያስፈልጉ 6,332 ታብሌቶች ላይ የቆጠራ ቦታ ካርታ የመጫን ስራ እየተከናወነ ይገኛል። የቆጠራ ቦታ ካርታ መረጃ ሰብሳቢዎችበመስክ የሚሰሩበትን የስራ ቦታቸውን ለይተው እንዲያውቁ…
ጳጉሜ 1/2017ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስትቲስቲክስ አገልግሎት ከፌዴራል ፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና ከሁሉም ክልል ፕላንና ልማት፣ የንግድና ገበያ ልማት ፣ ከገቢዎች፣ ከኮንስትራክሽንና ከኢንዱስትሪ ቢሮ ለተውጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው…
ነሐሴ 27/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ13 ማዕከላት ለአዲስአበባ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች ቅጥር ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከሁሉም የፈተና ማዕከላት በደረሰን መረጃ ለማረጋገጥ ተችሏል። ለፈተናው…
ነሐሴ 27/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስአበባ13 ማዕከላት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች ሙያ ለሚቀጠሩ ሰራተኞች ፈተና ለሚሰጠው ግብር ሀይል ኦረንቴሽንና ስምሪት ተሰጠ። የኦረንቴሽንና ስምሪት መድረኩ ላይ በፈተናው ሲስተም ላይ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ስራ ገበያ መረጃ ሥርዓት (LMIS) በመጡ የቴክኒክ ባለሙያዎች ኦረንቴሽንና ገለፃ ተሰጥቷል።
ነሐሴ 24/2017ዓ.ም አዲስአበባ፣በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአዲስ አበባ ቅ/ጽህፈት ቤት ስር ሲሰጥ የቆየው የሁለተኛ ዙር የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአዲስአበባ ቅ/ጽህፈት ቤት…