Home / News ESS
መስከረም 27/2018 ዓ.ምየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመስከረም 10/2017ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ዓመት ከመላ ሀገሪቱ ገጠርና ከተማ በተመረጡ 2,881 የቆጠራ ቦታዎች ሲካሄድ የነበረው ብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት የመስክ ስራ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገለፀ።…
መስከረም 26/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017ዓ.ም ባካሄደው የግብርና ቆጠራ የተገኙትን ልምዶች ለናሚቢያ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የማካፈል የስልጠና መርሀ-ግብር በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር…
መስከረም 20/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስነ – ህዝብናጤና ጥናት የመጨረሻ ሪፖርት ዝግጅት ስራ ከቴክኒክ ኮሚቴና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የሪፖርት ዝግጅት ስራ ጀመረ።
መስከረም 12/2018 ዓ.ምበኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሦስት ዓመታት የተሠሩት ሁሉ አቀፍ ተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎች በክብርት ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ በተመራው የሥራ ቡድን ተጎበኘ፡፡ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና…
መስከረም 5/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018 ዓ.ም ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚያካሂደው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ስራ የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲሺያኖች በአዲስ አበባና በሁሉም ክልሎች በተዘጋጁ ከ53 በላይ የስልጠና ማዕከላት መስጠት…
መስከረም 2/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018ዓ.ም ለሚካሄደው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በ54የስልጠና ማዕከላት ከመስከረም 5/2018ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለማስተባበር ከዋናው መስሪያ ቤት ወደ ማዕከላቱ ለተመደቡት ባለሙያዎች ኦረንቴሽንና…
ጳጉሜ 4/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ለአዲስ አበባ ቅ/ጽ/ቤት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የሚያስፈልጉ 6,332 ታብሌቶች ላይ የቆጠራ ቦታ ካርታ የመጫን ስራ እየተከናወነ ይገኛል። የቆጠራ ቦታ ካርታ መረጃ ሰብሳቢዎችበመስክ የሚሰሩበትን የስራ ቦታቸውን ለይተው እንዲያውቁ…
ጳጉሜ 1/2017ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስትቲስቲክስ አገልግሎት ከፌዴራል ፣ ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና ከሁሉም ክልል ፕላንና ልማት፣ የንግድና ገበያ ልማት ፣ ከገቢዎች፣ ከኮንስትራክሽንና ከኢንዱስትሪ ቢሮ ለተውጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው…
ነሐሴ 27/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ13 ማዕከላት ለአዲስአበባ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች ቅጥር ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከሁሉም የፈተና ማዕከላት በደረሰን መረጃ ለማረጋገጥ ተችሏል። ለፈተናው…