Home / News ESS
The Ethiopian Statistical Service (ESS) has released the monthly inflation report for October 2018 Ethiopian Fiscal Year (EFY), providing updated insights into the nation’s price movements across key sectors. Addis…
ጥቅምት25/2018 ዓ.ም የፕላንና ልማት ሚኒስትርና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ ባዘጋጁት ብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደር የፕላንና ልማት ቢሮ የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በቢሾፍቱ ከተማ ከጥቅምት 24-25/2018…
ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከተቋሙ ከፍትኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል። የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና…
ጥቅምት 14/02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለስታቲስቲክስ መረጃን ዝግጅት የሚያግዙ የአይ ቲ (IT) ዕቃዎች ድጋፍ አደረገ። በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር…
ጥቅምት 13/2018 አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የዋና መስሪያ ቤት የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተባብረው የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገለፁ:: በዚሁ አጭር የጋራ መድረክ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር የሁላችንም የጋራ ግብ…
ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋናው መስሪያ ቤት የሪከርድና ማህደር የስራ ክፍል በአዲስ መልክ ታድሶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። የሪከርድና ማህደር ክፍል ሰራተኞችለስራ ፍፁም ምቹ ያልነበረውን የስራ ክፍል ለሀገሪቱ…
ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባየኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ስራን በተቋሙ 26ቱ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ላይ ሆኖ በቅርበት ድጋፍ ለመድረግ ከዋና መስረቤት ወደ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ለሚላኩ ባለሙያዎች የስራ ስምሪት ተሰጠ።…
መስከረም 28/2018 ዓ.ምየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት 25 ቀናት በመላ ሀገሪቱ በ56 የስልጠና ማዕከላት ሲሰጥ የቆየው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ሰራተኞች ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ለስልጠናው መዝጊያ ፕሮግራም ከማዕከል በቪዲዮ…
መስከረም 27/2018 ዓ.ምየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመስከረም 10/2017ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ዓመት ከመላ ሀገሪቱ ገጠርና ከተማ በተመረጡ 2,881 የቆጠራ ቦታዎች ሲካሄድ የነበረው ብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት የመስክ ስራ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገለፀ።…
መስከረም 26/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017ዓ.ም ባካሄደው የግብርና ቆጠራ የተገኙትን ልምዶች ለናሚቢያ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የማካፈል የስልጠና መርሀ-ግብር በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር…