ነሐሴ 27/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ13 ማዕከላት ለአዲስአበባ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች ቅጥር ፈተና በስኬት መጠናቀቁን ከሁሉም የፈተና ማዕከላት በደረሰን መረጃ ለማረጋገጥ ተችሏል። ለፈተናው…
ነሐሴ 27/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስአበባ13 ማዕከላት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች ሙያ ለሚቀጠሩ ሰራተኞች ፈተና ለሚሰጠው ግብር ሀይል ኦረንቴሽንና ስምሪት ተሰጠ። የኦረንቴሽንና ስምሪት መድረኩ ላይ በፈተናው ሲስተም ላይ ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ስራ ገበያ መረጃ ሥርዓት (LMIS) በመጡ የቴክኒክ ባለሙያዎች ኦረንቴሽንና ገለፃ ተሰጥቷል።
ነሐሴ 24/2017ዓ.ም አዲስአበባ፣በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአዲስ አበባ ቅ/ጽህፈት ቤት ስር ሲሰጥ የቆየው የሁለተኛ ዙር የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአዲስአበባ ቅ/ጽህፈት ቤት…
ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ ከፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለተወጣጡ ባለሞያዎች “Monetary Welfare and Poverty Measurement” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ሥልጠና ተሰጠ። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር…
ነሐሴ 23/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የቀድሞ የተቋሙ ሰራተኞች የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ስራ እንዲሳተፉ ጥሪ ተደረገላቸው። ለቀድሞ የተቋሙ ሰራተኞች እንኳን በሰላም ወደቤታችሁ መጣችሁ ያሉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር…
ነሐሴ 20/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የፍልሰት መረጃ ለማጋራት ከዚህ ቀደም በብሔራዊ የፍልሰት ትብብር ጥምረት መካከል የተፈረመው መግባቢያ ሰነድ ትግበራ ላይ ለመወያየት የተዘጋጀ ወርክሾፕ በአዲስ አበባ ተጀመረ። የኢትዮጵያ መንግስት ፍልሰትን ለማስተዳደር ብሔራዊ…
ነሐሴ 19/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ አምስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ስነ-ሕዝብና ጤና ጥናት ሪፖርት ዝግጅት ለቴክኒክ ኮሚቴ ቀርቦ ጋር ውይይት ተደረገበት። በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የተቋሙ የዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው…
ነሐሴ 12/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣አምስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ስነ-ሕዝብና ጤና ጥናት ሪፖርት ዝግጅት የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍፁም አሰፋና የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ በተገኙበት ቀርቦ ውይይት ተደረገበት።…
ነሐሴ 7/2017ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ጥናት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ።የስልጠናው ማጠቃለያ መድረክ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው በስልጠናው…
ነሐሴ 6/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የቱሪስት ማዕከላትን እንዲጎበኙ ተደረገ። በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ የሚገኘው የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የቱሪስት…