ነሐሴ 7/2017ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግብርና ናሙና ጥናት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ።የስልጠናው ማጠቃለያ መድረክ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው በስልጠናው…
ነሐሴ 6/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የቱሪስት ማዕከላትን እንዲጎበኙ ተደረገ። በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአቅም ግንባታ ስልጠና እየሰጠ የሚገኘው የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን በአዲስ አበባ የቱሪስት…
ነሐሴ 7/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018ዓ.ም ለሚካያሂደው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ሁለተኛ ዙር የአሰልጣኖች ስልጠና በ13 የስልጠና ማዕከላት መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናውን ከዋናው መስሪያ ቤት በበይነ መረብ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና…
ነሐሴ 6/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ ሁለተኛ ዙር የአሰልጣኞች ስልጠና ለሚሰጥባቸው 13 የተመረጡ ዩኒቨርስቲዎችና እንዲሁም የክልል መንግስት የትምህርት የቴክኒክና ሙያ የስልጠና ማዕከላትና የተቋሙ የቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ስልጠናውን…
ነሐሴ 5/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት ወደ ኢትዮጵያ ለመጡት የኮሪያ ስታቲስቲክስ ልዑካን ቡድን ስለተቋሙ ግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ተደረገ። የልዑክ ቡድኑን ለመቀበል በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ…
ነሐሴ 5/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና ኮሪያ ስታቲስቲክስ በሰው ሀይል አቅም ግንባታ ላይ በትብብር ለመስራት ከዚህ ቀደም የተፈራረሙት የጋራ ስምምነት አካል የሆነውን የአቅም ግንባታ ስልጠና ከኮሪያ ስታቲስቲክስ በመጡት ባለሙያዎች…
ነሐሴ 2/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2018ዓ.ም ለሚካሄደው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በ13 የስልጠና ማዕከላት ከነሐሴ 7/2017ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የአሰልጣኞች ስልጠና ለማስተባበር ከዋናው መስሪያ ቤት ወደ ማዕከላቱ ለተመደቡት 80…
ነሐሴ 1/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣በ2018ዓ.ም በሚያካሄደው የግብርና ናሙና ጥናትና ላይ ከብሔራዊ ቲክኒካል ኮሚቴ ጋር ውይይት ተደረገ።የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ዓመታዊ የግብርና ናሙና ጥናት የግብርና ቆጠራ በተካሄደበት ማግስት መካሄዱ…
ሐምሌ 30/2017ዓ.ም አዲስ አበባ፣በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ተቋማዊ እውቀትን ለማጋራት የሚያስችል የዕውቀት ካፌ የማስተዋወቅ ፕሮግራም ተካሄደ።ፕሮግራሙን በንግግር ያስጀመሩት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ…
ሐምሌ 29/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የዓለም አቀፍ ስነ-ሕዝብ ፈንድ የኢትዮጵያ ቫይታል ስታቲስቲክስ መረጃ አሰባሰብና ሲቪል ምዝገባ ስርዓትን ለማዘመን እየተከናወኑ የሚገኙትን የሪፎርም ስራዎችን ለማጠናከር የሚያግዙ 17 ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮች ድጋፍ ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ…