ጥር 27/2017ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2015 ዓ.ም ዓመታዊ የስታቲስቲክስ መጽሔት /Statistical Abstract/ የህትመት ስርጭት ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ለተጠቃሚዎች ይፋ ተደረገ። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር…
ጥር 7/2017ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በፍልሰት መረጃ አያያዝና ቅብብሎሽ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከፍትህ፣ ውጪ ጉዳይ፣ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከፖሊስ ኮሚሽንና ከሌሎች ስምንት ተቋማት ጋር ተፈራረመ። በስምምነት…
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017ዓ.ም እያካሄደ በሚገኘው የግብርና ቆጠራ ላይ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አሻድሊ ሀሰን ጋር ውይይት አደረጉ። በመድረኩ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የኢኮኖሚ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ…
ታህሳስ 24/2017ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017ዓ.ም እያካሄደ በሚገኘው የግብርና ቆጠራ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግብርና ቢሮ ጋር ውይይት አደረገ። በውይይቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የኢኮኖሚ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን…
ታህሳስ 25/04/2017 ዓ.ም፣ የአትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለአፉር ክልል ከፍተኛ፣ መካከለኛና የወረዳ አመራሮች የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ አስፈላጊነት፣ ጠቀሜታና በክልሉ በመስክ መረጃ የመሰብሰብ ተግባራት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና…
ታህሳስ 23/04/2017 ዓ.ም፣ በአፉር ክልል በአዲስ የተደራጁ የወረዳና የቀበሌ አደረጃጀት ያማከለ የቆጠራ ቦታዎችን ማዘጋጀት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የክልሉ የፕላንና ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀሚዲ ዱላ በተገኙ መድረክ በሰመራ ውይይት ተደረገ።…
ታህሳስ 14/2017ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እና የዓለም አቀፍ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO) ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው የግብርና ቆጠራ ተግባራት ላይ ድጋፍ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በዋናው መስሪያ ቤት ውይይት ተደረገ።…
ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አሁናዊ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የግምገማ መድረክ ለሶስተኛ ጊዜ በአዳማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ውይይቱን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክቴር ዶ/ር በከር ሻሌ…