Home / News ESS
መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ…
መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊዜ አጠቃቀም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና ድጋፍ ለሚሰጡ ሰራተኞች እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ…
መጋቢት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የ2025 የብሔራዊ አካውንት ስርዓት (SNA) እና የክፍያ ሚዛን (Balance of payment BMP7) ላይ ከአፍሪካ አባል ሀገራት ከተውጣጡ የስታቲስቲክስ ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የልማት ባንክና ዓለም አቀፍ ድርጅት…
መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና…
መጋቢት 14/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየወሩ በሚያወጣው የዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት መረጃ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ የዋጋ ስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲስቲሺያኖች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ…
መጋቢት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የነበረውን የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አጠናቆ የሪፓርት እና ትንተና ሂደት አሁን የደረሰበትን ደረጃ የፕላን እና ልማት…
መጋቢት 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የሴቶች ቀንን “50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ተከበረ። በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት…
መጋቢት 2/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት 1447ኛው የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም አዘጋጀ። በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር…
የካቲት 29/2018 ዓ.ም ሲዳማ፣በክረምት 2018 ዓ.ም የበጎ አድራጎት በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ደቡብ ሲዳማ ዞን ዳራ ወረዳ መጬሾ ቀበሌ በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የገጠር መኖሪያ ቤቶች ሞዴል…
የካቲት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በሪከርድና ማህደር ስራ አመራርን የመዛግብት አስተዳደር ለማዘመን የሚያስችል ስልጠና ከዋናው መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅርንጭፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት…