Home / News ESS
January 8,2026 Addis Ababa The Consumer Price Index (CPI) results for December EFY 2018 E.C indicate a continued easing of inflationary pressures in the economy compared to the same period…
ጥር 1/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እያካሄደ የሚገኘው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የምዕራፍ ሁለት የመስክ ስራ ላይ የሚሰማራውን የሰው ኃይል የሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ስልጠና በመላ ሀገሪቱ በተዘጋጁ 11 የስልጠና ማዕከላት…
ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅ/ጽ/ቤቶች ለተወጣጡት ከፍተኛ ባለሙያዎች ላለፉት 10 ቀናት በአዳማ ከተማ ሲሰጥ የቆየው የምዕራፍ ሁለት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጠኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው…
ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የፍትሐ ብሔር ሥነ_ሥርዓትና በወንጀል ጉዳዮች ህግ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ የሰው ሀብት ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው የስልጠናውን መክፈቻ ያደረጉት…
ታህሣሥ 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል። የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት…
ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአስተዳደራዊ መረጃዎች ለኦፊሺያል ስታቲስቲክስ መጠቀም የሚያስችል የመረጃ አያያዝ፣ ጥራትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከኦሮሚያ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ለተውጣጡ አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና…
ታህሳስ 18/2018 ዓ.ም አዳማ ለምዕራፍ ሁለት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጣኞች ስልጠና ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት ለተወጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የመክፈቻ…
ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ በሚገኘው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመጀመሪያ ዙር የቆጠራ አፈፃፀምና የሁለተኛ ዙር ስራ ዝግጅት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተቋሙ…
ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የተሰሩት የተቋማዊ የሪፎርም ስራዎች በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተጎበኙ ። ክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት…
ታህሳስ 13/2018 ዓ.ምአዲስ አበባ፣ የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ ማረጋገጥ ጥናት ቀጣይ ተግባራት ላይ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ እና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር…