የ2019 ዓ.ም ግብርና ናሙና ጥናት የአሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል ።

a3a9215

ሐምሌ 15/11/2018 ዓ.ም ባቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየዓመቱ የሚያካሄደው የግብርና ናሙና ጥናት የቅድመ ዝግጅት ተግባራት አካል የሆነው የመረጃ ሰብሳቢዎች አሰልጣኝ ስልጠና በባቱ ከተማ በኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ ም/ዋ/ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ የ2019 ዓ.ም የግብርና ናሙና ጥናት ለማካሄድ የሚደረጉት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በሀገራችን ሁለተኛ ዙር ግብርና ቆጠራ […]

34ተኛ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ማህበር ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።

749259045 2456926518153201 2265216529248487498 n

ሐምሌ 11/11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ባለሙያዎች ማህበር 34 ተኛ ዓመታዊ ጉባኤ ” The role of statistics methods for strengthening digitalization to implement ethiopias development plan” በሚል መሪ ሀሳብ ለሚቀጥሉት ሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ይካሄዳል ። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዲጂታላዜሽን ዘርፍ ም/ዋ/ዳይሬክተር ክብርት ዶክተር ሜሮን ክፈለው በሀገራች ብቁ […]

በሀዋሳ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት የተሰሩ ስራዎች ተጎበኙ

a3a8802

ሐምሌ 9/11/2018 ዓ.ም ሀዋሳ በኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የመካከለኛ ዘመን (2016_ 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ዕቅዶች አፈፃፀምና በ2019 ዓ.ም የዕቅድ ዝግጅት ላይ በሀዋሳ ከተማ ሲመክሩ የቆዩት የተቋሙ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት ሀብትን መልሶ ለአገልግሎት በማዋልና ምቹ የስራ ቦታ ለመፍጠር የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን ጎበኙ፡፡ በሀዋሳ ቅ/ጽ/ቤት የተሰሩ የሪፎርም ስራዎች ለሌሎች ቅ/ጽ/ቤቶች እና በቀጣይ ለሚሰሩት ተመሳሳይ […]

ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አካላት ጋር ውይይት ተደረገ

t8a3961

አዲስ አበባ ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ከሁሉም ክ/ከተማ ከተወጣጡ ስራ አስፈጻሚዎችና የፕላን ጽ/ቤት ሀላፊዎች ጋር በከተማው እያተከናወነ የሚገኘው የቆጠራ ካርታ አብዴቲንግ የመስክ ስራ ሪፖርት ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ተደረገ። በውይይቱ መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው በከተማው እየተከናወነ የሚገኘው የቆጠራ ካርታ ወቅታዊ የማድረግ ስራ በከተማው […]

የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጫ ጥናት የመስክ ስራ ተገመገመ

a3a7630

ሐምሌ 3/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እያከናወነ የሚገኝው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች መረጃ ማረጋገጫ ጥናት የመስክ ስራ በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስብሰባ አዳራሽ ተገመገመ፡፡በግምገማው መድረክ የ20 የመስክ ስራው አስተባባሪዎች ሪፖርትና የማህበራዊና አካቶ ስታቲስቲክስ መሪ ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ጥሩዘር ተናኜ ማጠቃለያ ሪፖርት ቀረቦ ውይይት ተደርጓል፡፡ በግምገማው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስነ ህዝብና ማህበራዊ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና […]

ብሔራዊ የምርምር ልማት ወጪ ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

a3a7455

ሰኔ 26/10/2018 አዳማ የኢትዮትጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌደራል ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በጋራ በሚያካሄዱት ብሔራዊ የምርምር ልማት ወጪ ጥናት ላይ ከባለድርሻ አካት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ባይሳ በዳዳ የምርምር ልማት ለአንድ ሀገር ዕድገት መሰረታዊ ጉዳይ መሆኑን አስረድተው ቀጣይ ለሚሰሩ የምርምር ልማት ስራዎች የዘርፉ አሁናዊ […]