የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

666960003 933157479602808 7171079996905069712 n

መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመድረኩን ማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በአሰልጣኞች ሥልጠና የተሳተፋችሁ የዩኒቨርሲቲ መምህራኖች፣ የዋናው መ/ቤትና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከፍተኛ […]

የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና አያያዝ ለማሻሻል የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

a3a0268

መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊዜ አጠቃቀም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና ድጋፍ ለሚሰጡ ሰራተኞች እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብነት ሐዋዝ ተቋሙ ባለፋት ሶስት ዓመታት ተግባራዊ እያደረገ በሚገኘው ተቋማዊ ሪፎርም አንዱና ዋነኛው ትኩረት የሰው ሀይልን የመፈፀም ብቃትና ክህሎት ቀጣይነት ባለው መልኩ ማሻሻል እንደሆነ […]

የ2025 የብሔራዊ አካውንት ስርዓት (SNA) እና የክፍያ ሚዛን (Balance of payment BMP7) ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ መካሄድ ጀመረ

660287771 929409073310982 2303646864660663397 n

መጋቢት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የ2025 የብሔራዊ አካውንት ስርዓት (SNA) እና የክፍያ ሚዛን (Balance of payment BMP7) ላይ ከአፍሪካ አባል ሀገራት ከተውጣጡ የስታቲስቲክስ ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የልማት ባንክና ዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ጋር የውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ። በወርክሾፑ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ በረከት ፍስሀጽዩን የዚህ ዓይነት ወርክሾፕ በስታቲስቲክስ ዘርፍ ቅድሚያ […]

የንግድ እርሻዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

1t8a7737

መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና ሲስተም ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ አሁን የሚካሄደው የንግድ እርሻዎች ጥናት በ2017 ዓ.ም ከተካሄደው ግዙፉ የግብርና ቆጠራ በተጠናቀቀበት ማግስት መሆኑን አንስተው የንግድ እርሻ […]

በዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት ላይ ስልጠና ተሰጠ

a3a9844

መጋቢት 14/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየወሩ በሚያወጣው የዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት መረጃ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ የዋጋ ስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲስቲሺያኖች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም ትላልቅ ቆጠራና ጥናቶችን ማካሄዱን አንስተው የዋጋ ጥናት መረጃ በየወሩ የሚሰራ፣ የማይቋረጥ […]

የግብርና ቆጠራ አፈፃፀም ተገመገመ

a3a9689

መጋቢት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የነበረውን የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አጠናቆ የሪፓርት እና ትንተና ሂደት አሁን የደረሰበትን ደረጃ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አዲሱ አረጋ እና ከፍተኛ የዘርፉ ሀላፊዎች ባሉበት በዛሬው ዕለት ተገምግሟል:: ሚንስትሮቹ የቆጠራው ሂደት ውጤታማ […]

በተቋሙ የሴቶች ቀን ”50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ ” በሚል መሪ ቃል ተከበረ

t8a9972

መጋቢት 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የሴቶች ቀንን “50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ተከበረ። በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስነ-ህዝብና ማህበራዊ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ዓይናለም ተሻገር የሴቶች ቀን ስናከብር ከመብት ጥያቄ ባለፈ የእውቀት ነፃነት፣ ለተቋም ለውጥ ትልቅ ተምሳሌት ነው ያሉ ሲሆን […]

ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም ተዘጋጀ

t8a9817

መጋቢት 2/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት 1447ኛው የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም አዘጋጀ። በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የዚህ ዓይነት ፕሮግራሞች ተቋማዊ አንድነት የሚያጠናክሩ መሆናቸውን አንስተው በቀጣይም ተቋሙ የሚያከናውናቸው ተግባራት ስኬታማ እንዲሆኑ በአንድነት፣ በመተሳሰብ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንሰራለን ሲሉ ገልፀዋል። በፕሮግራሙ ላይ […]

በክረምት የበጎ አድራጎት የተሰሩ ሞዴል መኖሪያ ቤቶች ተመረቁ

t8a9873

የካቲት 29/2018 ዓ.ም ሲዳማ፣በክረምት 2018 ዓ.ም የበጎ አድራጎት በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ደቡብ ሲዳማ ዞን ዳራ ወረዳ መጬሾ ቀበሌ በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የገጠር መኖሪያ ቤቶች ሞዴል የተሰሩ መኖሪያ ቤቶች የፕላንና ልማት ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍፁም አሰፋና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመርቆ ለተጠቃሚዎች ተሰጥቷል። በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የፕላንና ልማት […]

የሪከርድ ስራ አመራርና የመዛግብት አስተዳደር ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

photo 2026 03 09 14 11 11

የካቲት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በሪከርድና ማህደር ስራ አመራርን የመዛግብት አስተዳደር ለማዘመን የሚያስችል ስልጠና ከዋናው መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅርንጭፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ አወል አባመጫ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ሪፎርም የሰው ሀይል አቅም ግንባታ አንዱ ግብ መሆኑን አንስተው የሪከርድና ማህደር በዘመናዊ መልኩ […]