ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም ተዘጋጀ

t8a9817

መጋቢት 2/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት 1447ኛው የረመዳንን ፆም ምክንያት በማድረግ ለተቋሙ የእስልምና እምነት ተከታዮች የአፍጥር ፕሮግራም አዘጋጀ። በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የዚህ ዓይነት ፕሮግራሞች ተቋማዊ አንድነት የሚያጠናክሩ መሆናቸውን አንስተው በቀጣይም ተቋሙ የሚያከናውናቸው ተግባራት ስኬታማ እንዲሆኑ በአንድነት፣ በመተሳሰብ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንሰራለን ሲሉ ገልፀዋል። በፕሮግራሙ ላይ […]

በክረምት የበጎ አድራጎት የተሰሩ ሞዴል መኖሪያ ቤቶች ተመረቁ

t8a9873

የካቲት 29/2018 ዓ.ም ሲዳማ፣በክረምት 2018 ዓ.ም የበጎ አድራጎት በሲዳማ ክልላዊ መንግስት ደቡብ ሲዳማ ዞን ዳራ ወረዳ መጬሾ ቀበሌ በፕላንና ልማት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የገጠር መኖሪያ ቤቶች ሞዴል የተሰሩ መኖሪያ ቤቶች የፕላንና ልማት ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍፁም አሰፋና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመርቆ ለተጠቃሚዎች ተሰጥቷል። በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ የተገኙት የፕላንና ልማት […]

የሪከርድ ስራ አመራርና የመዛግብት አስተዳደር ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

photo 2026 03 09 14 11 11

የካቲት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በሪከርድና ማህደር ስራ አመራርን የመዛግብት አስተዳደር ለማዘመን የሚያስችል ስልጠና ከዋናው መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅርንጭፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የሰው ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ አወል አባመጫ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ሪፎርም የሰው ሀይል አቅም ግንባታ አንዱ ግብ መሆኑን አንስተው የሪከርድና ማህደር በዘመናዊ መልኩ […]

በመካከለኛ ዘመን (2019-2021ዓ.ም) የፕሮግራም በጀት ዕቅድ ላይ ኦረንቴሽን ተሰጠ

t8a9520

የካቲት 17/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከ2019-2021 ዓ.ም በመካከለኛ ዘመን የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ የሚያስፈልገው የፕሮግራም በጀት ዝግጅት ላይ ለተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ኦረንቴሽን ተሰጠ። በመድረኩ የተገኙት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤቢሳ አሰፋ የፕሮግራም በጀቱ ሲታቀድ ከስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ቁልፍ ተግባራት ጋር ተቀናጅቶ መታቀድ እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል። የፕሮግራም በጀት ዕቅድ […]

የጋራ መገልገያ ዕቃዎች የዋጋ ጥናት ላይ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ሥልጠና  ተሰጠ

t8a9348

የካቲት 11/06 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለሚያካሂደው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች የዋጋ ጥናት መረጃ ሰብሳቢዎች  ሥልጠና  ተሰጠ። የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመንግሥት ግዥ አገልግሎት የቀረበው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች ዎጋ መረጃ ፍላጎት ለሟሟላት በአዲስ አበባ ከተማ በሚካሄደው የጋራ መገልገያ ዕቃዎች የዋጋ ጥናት የመስክ ስራ ላይ ለሚሳተፉ 27 ባለሙያዎች ከየካቲት 09 እስከ 13/2018 ዓ.ም  በመረጃ አሰባሰብ ዘዴዎች፣ በዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ […]

የተቋሙ የአርባ ምንጭ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት አዲሱ የቢሮ ህንፃ ተመረቀ

634849464 892067850378438 5763589200990885219 n

የካቲት 7/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአርባ ምንጭ ከተማ ያስገነባውን የአርባ ምንጭ ስታቲስቲክስ ቅ/ጽ/ቤት አዲሱን የቢሮ ህንፃ በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ እና ዶ/ር ደምሴ አድማሱ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳደር ተመረቀ። ዶ/ር ደምሴ አድማሱ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳደር ተቋሙ የሚያመነጫቸው የስታቲስቲክስ መረጃዎች ለሀገርና ለዞናቸው የልማት ዕድገት ያላቸውን የላቀ ፋይዳ በማስረዳት በቀጣይም […]

የተቋሙ የስድስት ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ተደረገ

631513277 891513750433848 6120258695481422350 n

የካቲት 6/2018 ዓ.ም አርባ ምንጭ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት ያከናወናቸው ስራ አፈፃፀም የተቋሙ ከፍተኛ አመራር፤ የዋና መስሪያ ቤትና የ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ ተገመገመ። ተቋሙ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ያከናወናቸው ተግባራት አፈፃፀም ዝርዝር ሪፖርት በስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ሁሴን አጎናፍር ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የተቋሙ የስድስት ወራት አጠቃላይ […]

በቆጠራ ቦታ ካርታ ምንነትና አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ

photo 2026 02 10 11 54 30 2

የካቲት 02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ አስተዳደር በሚያከናውነው የቆጠራ ቦታ ካርታ አፕዴቲንግ ስራ ምንነትና አስፈላጊነት ላይ ከሁለቱ ከተማ አስተዳደር ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ የፕላንና ልማት፣ የከንቲባ ጽ/ቤትና የሥራና ክህሎት ቢሮ የስራ ኃላፊዎች በቢሾፍቱ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተዘጋጀ። በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ የዲጂታላይዜሽን ዘርፍ […]

የቆጠራ ካርታዎችን ወቅታዊ ለማድረግ የሚያግዝ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

photo 2026 01 26 15 38 39

ጥር 18/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የሚውሉ ካርታዎች ወቅታዊ ለማድረግ የሚያግዝ ስልጠና ከዋና መስሪያ ቤት፣ ከአዲስ አበባ፣ ከአዳማና ከአምቦ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ ባለሙያዎች እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናውን በንግግር ያስጀመሩት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሜሮን ክፈለው የቆጠራ ካርታ ስራ ለቆጠራዎችና ለጥናቶች መረጃ ለመሰብሰብ ዋነኛና ወሳኝ ግብዓት መሆኑን አንስተው […]

በመካከለኛ ዘመን (2016-2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ፕሮግራም ክንውን አፈፃፀም ላይ ውይይት ተካሄደ

photo 2026 01 25 18 12 42

ጥር 17/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በመካከለኛው ዘመን (2016 – 2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ ክንውን ላይ ከተወካዮች የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር በአዳማ ከተማ ውይይት አካሄደ። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጀ ተቋሙ ላለፉት ስድስት አስርት አመታት ለሀገሪቱ ልማት ዕቅድ ፖሊሲና ስትራቴጂ ለማዘጋጀት የሚያስፈልጉትን መረጃዎች በማቅረብ በየዘመኑ በሀገራችን ለተመዘገቡ […]