December CPI Shows Continued Slowdown in Inflation

January 8,2026 Addis Ababa The Consumer Price Index (CPI) results for December EFY 2018 E.C indicate a continued easing of inflationary pressures in the economy compared to the same period of the previous year. The CPI, which measures changes in the general level of prices of goods and services consumed by households, is compiled and […]
ሁለተኛ ምዕራፍ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጀመረ

ጥር 1/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እያካሄደ የሚገኘው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የምዕራፍ ሁለት የመስክ ስራ ላይ የሚሰማራውን የሰው ኃይል የሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ስልጠና በመላ ሀገሪቱ በተዘጋጁ 11 የስልጠና ማዕከላት ዛሬ ተጀመረ። ስልጠናውን ከማዕከል በበይነ መረብ ያስጀመሩቱ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋማችን ላለፉት ሁለት ዓመታት ላከናወናቸው ታላላቅ ተግባራት ስኬት በትጋት በመስራትና ድጋፍ በማድረግ […]
የምዕራፍ ሁለት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጠኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

ታህሳስ 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅ/ጽ/ቤቶች ለተወጣጡት ከፍተኛ ባለሙያዎች ላለፉት 10 ቀናት በአዳማ ከተማ ሲሰጥ የቆየው የምዕራፍ ሁለት የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጠኞች ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው ማጠቃለያ መድረክ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ዶ/ር ሜሮን ክፈለው ስልጠናው በታቀደው መሠረት በከፍተኛ ትጋትና ዲስፕሊን ተከታትለው በማጠናቀቃቸው ለሰልጠኞቹ ምስጋና አቅርበው […]
የፍትሐ ብሔር ሥነ-ሥርዓትና በወንጀል ጉዳዮች ህግ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የፍትሐ ብሔር ሥነ_ሥርዓትና በወንጀል ጉዳዮች ህግ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ የሰው ሀብት ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው የስልጠናውን መክፈቻ ያደረጉት የተቋሙ የዋና ዳይሬክተር ጽህፈት ኃላፊ ተቋሙ በሚያከናውናቸው የሰው ሀይል ቅጥር፣ ከዋስትና ጋር የተያያዙ ጉዳዮች፣ በንብረት አያያዝ ላይ ለሚያጋጥሙ የህግ ጉዳዮች የሚያግዝ ስልጠና መሆኑን ገልፀው ፣ […]
በተቋሙ በተዘጋጀው የዕውቀት ግብይት መድረክ ላይ ነባር ዕውቀቶች ቀርበው ግንዛቤ ተፈጥሮበታል

ታህሣሥ 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል። የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት በቀለ በተቋሙ ውስጥ የሚገኙ ሁሉም የሥራ ክፍሎች ማንኛውንም ዕውቀት በአግባቡ መሰነድ እንዳለባቸው አንስተው፣ የዕውቀት ሽግግር የተቋሙ ባህል በማድረግ፣ ዕውቀትን መለዋወጥ እና ለተተኪ ትውልድ በተደራጀ መልኩ […]
የአስተዳደራዊ መረጃዎች ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

ታህሳስ 20/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የአስተዳደራዊ መረጃዎች ለኦፊሺያል ስታቲስቲክስ መጠቀም የሚያስችል የመረጃ አያያዝ፣ ጥራትና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ከኦሮሚያ ፕላንና ልማት ኮሚሽን ለተውጣጡ አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ልማትና ሜቶዶሎጂ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ ተቋሙ ቆጠራን፣ ጥናቶችንና አሰተዳደራዊ መረጃዎችን ለመረጃ ምንጭ እንደሚጠቀም አንስተው […]
የሁለተኛ ምዕራፍ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

ታህሳስ 18/2018 ዓ.ም አዳማ ለምዕራፍ ሁለት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የቅድመ አሰልጣኞች ስልጠና ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤትና ከ26ቱ ቅ/ጽ/ቤት ለተወጣጡ የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የመክፈቻ መድረክ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ክብርት ዶክተር ሜሮን ክፈለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመጀመሪያ ምዕራፍ የመስክ ስራ በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ በትጋት […]
የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመጀመሪያ ዙር አፈፃፀምና የሁለተኛ ዙር ቆጠራ ዝግጅት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ

ታህሳስ 14/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እያካሄደ በሚገኘው የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመጀመሪያ ዙር የቆጠራ አፈፃፀምና የሁለተኛ ዙር ስራ ዝግጅት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ውይይት አደረገ። በውይይት መድረኩ ላይ የቆጠራው የመጀመሪያ ዙር የስራ አፈፃፀም በቢዝነስ ስታቲስቲክስ ስራ አስፈፃሚ አቶ ናቃቸው ነጋሽ ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሲሆን ባለድርሻ […]
የተቋሙ የሪፎርም ስራዎች በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራር ተጎበኙ

ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የተሰሩት የተቋማዊ የሪፎርም ስራዎች በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተጎበኙ ። ክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት ሁለት ዓመታት በላይ የተሰሩትና እየተሰሩ የሚገኙትን ተቋማዊ ሪፎርም ተግባራት የጎበኙ ሲሆን በተቋሙ የተሰሩት የሪፎርም ተግባራት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተቀመጠውን ተቋማትን ለአገልጋይና ተገልጋይ ምቹ የስራ […]
የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ጥናት ቀጣይ ተግባራት ላይ ውይይት ተደረገ

ታህሳስ 13/2018 ዓ.ምአዲስ አበባ፣ የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ ማረጋገጥ ጥናት ቀጣይ ተግባራት ላይ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ እና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ በተገኙበት በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ውይይት ተደረገ። እስከአሁን ሲከናዋን የቆየው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ የሙከራ ጥናት (pilot Testing) አፈጻጸም ሪፖርት […]