የመንግስት ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና መስጠት ተጀመረ

a3a0875

ሚያዚያ 7/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ ለሚካሂደው የመንግስት ሰራተኞች መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች በሀገሪቱ በተዘጋጁ 9 የስልጠና ማዕከላት መሰጠት ተጀመረ። ስልጠናውን ከማዕከል በበይነ መረብ ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳ/ር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ሀገራችን ኢትዮጵያ ያለመችውን ብልፅግና እውን ለማድረግ ከነደፈቻቸው ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች አንዱ የልማት አቅም […]

የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ለሚሰማሩ የስልጠና አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ

a3a0796

ሚያዚያ 5/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሚያካሂደው የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ በመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና ለሚሰማሩ ከዋናው መ/ቤትና ከሲቪል ሰርቪስ ለተውጣጡ የቴክኒክና የሎጂስቲክ አስተባባሪዎች ኦረንቴሽንና የስራ ስምሪት ተሰጠ። በመድረኩ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋሙ ከዚህ ቀደም ትላልቅ ሀገራዊ ቆጠራዎችና ጥናቶችን በስኬት ማከናወኑን አንስተው […]

በተቋሙ ለተከናወኑ የህንፃ ሪኢኖቬሽን ስራዎች እውቅና ተሰጠ

a3a0608

መጋቢት 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች በተቋሙ ዋና መ/ቤት በተከናወኑ የህንፃ ጥገና፣ ግንባታና ሪኢኖቬሽን ስራዎች ለኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን እውቅና የመስጠት መርሃ ግብር አካሄደ። በመርሀ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋሙ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ የሪፎርም ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን አንስተው በሪፎርም ተግባሩ የትኩረት አቅጣጫ […]

የመንግስት ሰራተኞችን ፐርሶኔል መረጃ ለማረጋገጥ ሲሰጥ የቆየው የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

666960003 933157479602808 7171079996905069712 n

መጋቢት 27/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የመንግስት ሰራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ በስራው የሚሰማሩ መረጃ ሰብሳቢዎችን ለሚያሰለጥኑ አሰልጣኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። በስልጠናው የመዝጊያ ፕሮግራም ላይ ተገኝተው የመድረኩን ማጠቃለያ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በአሰልጣኞች ሥልጠና የተሳተፋችሁ የዩኒቨርሲቲ መምህራኖች፣ የዋናው መ/ቤትና ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ከፍተኛ […]

የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና አያያዝ ለማሻሻል የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

a3a0268

መጋቢት 24/2018 ዓ.ም ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የስራ ፈጠራ፣ የደንበኞች አገልግሎትና የጊዜ አጠቃቀም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና ድጋፍ ለሚሰጡ ሰራተኞች እየሰጠ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ስልጠናውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብነት ሐዋዝ ተቋሙ ባለፋት ሶስት ዓመታት ተግባራዊ እያደረገ በሚገኘው ተቋማዊ ሪፎርም አንዱና ዋነኛው ትኩረት የሰው ሀይልን የመፈፀም ብቃትና ክህሎት ቀጣይነት ባለው መልኩ ማሻሻል እንደሆነ […]

የ2025 የብሔራዊ አካውንት ስርዓት (SNA) እና የክፍያ ሚዛን (Balance of payment BMP7) ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ መካሄድ ጀመረ

660287771 929409073310982 2303646864660663397 n

መጋቢት 22/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የ2025 የብሔራዊ አካውንት ስርዓት (SNA) እና የክፍያ ሚዛን (Balance of payment BMP7) ላይ ከአፍሪካ አባል ሀገራት ከተውጣጡ የስታቲስቲክስ ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የልማት ባንክና ዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ጋር የውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ። በወርክሾፑ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ በረከት ፍስሀጽዩን የዚህ ዓይነት ወርክሾፕ በስታቲስቲክስ ዘርፍ ቅድሚያ […]

የንግድ እርሻዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

1t8a7737

መጋቢት 15/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2018 ዓ.ም የንግድ እርሻዎች እና የሌሎች ድርጅቶችና ተቋማት እርሻ ጥናት የመረጃ ሰብሳቢዎችና ተቆጣጣሪዎች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መክፈቻ ላይ የተገኙት የተቋሙ የስታቲስቲክስ ሜቶዶሎጂና ሲስተም ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጀሚላ መሀመድ አሁን የሚካሄደው የንግድ እርሻዎች ጥናት በ2017 ዓ.ም ከተካሄደው ግዙፉ የግብርና ቆጠራ በተጠናቀቀበት ማግስት መሆኑን አንስተው የንግድ እርሻ […]

በዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት ላይ ስልጠና ተሰጠ

a3a9844

መጋቢት 14/2018 ዓ.ም አዳማ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በየወሩ በሚያወጣው የዋጋ ስታቲስቲክስ ጥናት መረጃ ላይ ከ26ቱ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለተውጣጡ የዋጋ ስታቲስቲክስ መረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲስቲሺያኖች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የስልጠናውን የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም ትላልቅ ቆጠራና ጥናቶችን ማካሄዱን አንስተው የዋጋ ጥናት መረጃ በየወሩ የሚሰራ፣ የማይቋረጥ […]

የግብርና ቆጠራ አፈፃፀም ተገመገመ

a3a9689

መጋቢት 12/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲያካሂድ የነበረውን የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አጠናቆ የሪፓርት እና ትንተና ሂደት አሁን የደረሰበትን ደረጃ የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍጹም አሰፋ፣ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ አዲሱ አረጋ እና ከፍተኛ የዘርፉ ሀላፊዎች ባሉበት በዛሬው ዕለት ተገምግሟል:: ሚንስትሮቹ የቆጠራው ሂደት ውጤታማ […]

በተቋሙ የሴቶች ቀን ”50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ ” በሚል መሪ ቃል ተከበረ

t8a9972

መጋቢት 4/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የሴቶች ቀንን “50 ዓመት የሴቶች ድምፅ ለእኩልነትና ለበለፀገች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ተከበረ። በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ የስነ-ህዝብና ማህበራዊ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ዓይናለም ተሻገር የሴቶች ቀን ስናከብር ከመብት ጥያቄ ባለፈ የእውቀት ነፃነት፣ ለተቋም ለውጥ ትልቅ ተምሳሌት ነው ያሉ ሲሆን […]