በተቋሙ የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት ተደረገ

003

የካቲት 28/2017 ዓ.ም አዲስ አበባ፤ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት  የ2017ዓ.ም የመጀመሪያ ግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደረገ። የስራ አፈጻጸሙን ግምገማ መድረክ በንግግር የከፈቱት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ባለፉት ስድስት ወራት እንደ ተቋም ታላላቅ ሀገር አቀፍ  ጥናቶች እና ቆጠራ በከፍተኛ ትጋትና ትበብር ተጅምረው በጥሩ ሁኔታ እየተከናወኑ መሆኑን አንስተው በዛሬው መድረክ ላለፉት ስድስት ወራት […]

ዓመታዊ የስታቲስቲክስ መጽሔት ለተጠቃሚዎች ይፋ ተደረገ

photo 2025 02 05 09 32 39

ጥር 27/2017ዓ.ም፤ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ2015 ዓ.ም ዓመታዊ የስታቲስቲክስ መጽሔት /Statistical Abstract/ የህትመት ስርጭት ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ለተጠቃሚዎች ይፋ ተደረገ። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ለተቋሙ የመረጃ ምንጭ አንዱ ከአስተዳደራዊ መዛግብት የሚገኙ መረጃዎች መሆናቸውን ገልጸው የአስተዳደራዊ መዛግብት መረጃ ከተለያዩ ተቋማት በማህበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊ፣ በስነ-ህዝብ እና ሌሎች ኦፊሻላዊ መረጃዎችን […]

ተቋሙ ከ12 የፌዴራል ተቋማት ጋር በፍልሰት መረጃ አያያዝና ቅብብሎሽ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ

aa3a3619 1

ጥር 7/2017ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በፍልሰት መረጃ አያያዝና ቅብብሎሽ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ከፍትህ፣ ውጪ ጉዳይ፣ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከፖሊስ ኮሚሽንና ከሌሎች ስምንት ተቋማት ጋር ተፈራረመ። በስምምነት መድረኩ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋማቸው የሀገሪቱን የመረጃ ፍላጎት ለማሟላት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልፀው፤ ዛሬ ከተቋማቱ ጋር የሚደረገው […]

የግብር ናቆጠራን በሚመለከት ከክልሉ ፕሬዝዳንት ጋር ውይይት ተደረገ

472685726 581027594815800 7990842654015576407 n

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017ዓ.ም እያካሄደ በሚገኘው የግብርና ቆጠራ ላይ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አሻድሊ ሀሰን ጋር ውይይት አደረጉ። በመድረኩ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የኢኮኖሚ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን ቀሬ የግብርና ቆጠራ ያለበትን አፈፃፀም ለክልሉ ፕሬዝዳንት ገልጸዋል። የክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ አሻድሊ ሀሰንም በበኩላቸው የግብርና ቆጠራ መረጃ ለሀገር ብሎም ለክልሉ ያለው ጠቀሜታ ከፍተኛ መሆኑን […]

በግብርና ቆጠራ ላይ ውይይት ተደረገ

472208175 576822141903012 8177207870039438128 n

ታህሳስ 24/2017ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017ዓ.ም እያካሄደ በሚገኘው የግብርና ቆጠራ ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የግብርና ቢሮ ጋር ውይይት አደረገ። በውይይቱ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የኢኮኖሚ ስታቲስቲክስ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሉቀን ቀሬ የተገኙ ሲሆን ከግብርና ቆጠራ የሚገኘው መረጃ ለሀገር ያለውን ጠቀሜታ በመረዳት የተጀመረውን የግብርና ቆጠራ በጋራ በማሳካት ጥራት ያለውና ተዓማኒ መረጃ ለተጠቃሚው ማቅረብ አለብን ሲሉ ገልፀዋል። […]

የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራን በሚመለከት ለክልሉ አመራር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

af 003 2

ታህሳስ 25/04/2017 ዓ.ም፣ የአትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለአፉር ክልል ከፍተኛ፣ መካከለኛና የወረዳ አመራሮች የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ አስፈላጊነት፣ ጠቀሜታና በክልሉ በመስክ መረጃ የመሰብሰብ ተግባራት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሰመራ ከተማ ተሰጠ። በስልጠና መድረኩ ላይ ተገኝተው ስለመድረኩ ዓላማ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር በከር ሻሌ የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ በሀገራችን ከሃያ […]

በክልሉ በአዲስ የተደራጁትን ወረዳዎች ያማከለ የቆጠራ ቦታ ማዘጋጀት በሚቻልበት ሁኔታላይ ውይይት ተደረገ

photo 2025 01 13 16 28 58

ታህሳስ 23/04/2017 ዓ.ም፣ በአፉር ክልል በአዲስ የተደራጁ የወረዳና የቀበሌ አደረጃጀት ያማከለ የቆጠራ ቦታዎችን ማዘጋጀት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የክልሉ የፕላንና ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሀሚዲ ዱላ በተገኙ መድረክ በሰመራ ውይይት ተደረገ። ክልሉ አዲስ ያደራጀውን የወረዳና ቀበሌ አደረጃጀት መሠረት ያደረገ የቆጠራ ቦታ ካርታ እንዲዘጋጅላቸው ለተቋማቸው ያቀረበውን ተገቢ ጥያቄ ለመመለስ በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ በመወያየት ፈጣን ምላሻ ለመስጠት የተቋማቸው […]

ከዓለም አቀፍ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO)ጋር ውይይት ተደረገ

aa3a2561

ታህሳስ 14/2017ዓ.ም፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት እና የዓለም አቀፍ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO) ለሁለተኛ ጊዜ እየተካሄደ በሚገኘው የግብርና ቆጠራ ተግባራት ላይ ድጋፍ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በዋናው መስሪያ ቤት ውይይት ተደረገ። በውይይቱ ከዓለም አቀፍ የምግብና ግብርና ድርጅት (FAO) ለግብርና ቆጠራ ስራ በአማካሪነት ከተመደቡት አማካሪ ጋር በቀጣይ የሚኖሩት የቆጠራ ተግባራት ላይ ከተቋሙ ባለሙያዎች ጋር ተቀናጅቶ መስራት በሚቻልበት […]

የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አፈፃፀም ሶስተኛ የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

470565037 566995066219053 524994153758750662 n

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም የሁለተኛ ዙር የግብርና ቆጠራ የመስክ ስራ አሁናዊ አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የግምገማ መድረክ ለሶስተኛ ጊዜ በአዳማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ውይይቱን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክቴር ዶ/ር በከር ሻሌ ተቋማችን ለዘመናት ያካበተውን ልምድ፣ የሰው ሀይልና ጥቂት ሀብት ይዘን የተቀናጀ አመራር በመስጠት ውጤታማ እንደምንሆን በከፍተኛ ተስፋ የተጀመረ የቆጠራው የመስክ ስራ አሁን ያለበት ደረጃ እንዲደርስ በትጋት […]