የተቋሙ የሪፎርም ስራዎች በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከፍተኛ አመራር ተጎበኙ

1t8a7268 2

ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የተሰሩት የተቋማዊ የሪፎርም ስራዎች በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ክቡር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ ተጎበኙ ። ክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት ሁለት ዓመታት በላይ የተሰሩትና እየተሰሩ የሚገኙትን ተቋማዊ ሪፎርም ተግባራት የጎበኙ ሲሆን በተቋሙ የተሰሩት የሪፎርም ተግባራት በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተቀመጠውን ተቋማትን ለአገልጋይና ተገልጋይ ምቹ የስራ […]

የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ ጥናት ቀጣይ ተግባራት ላይ ውይይት ተደረገ

1t8a7325 2

ታህሳስ 13/2018 ዓ.ምአዲስ አበባ፣ የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ ማረጋገጥ ጥናት ቀጣይ ተግባራት ላይ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ኃይሌ እና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ በተገኙበት በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ውይይት ተደረገ። እስከአሁን ሲከናዋን የቆየው የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ የማረጋገጥ የሙከራ ጥናት (pilot Testing) አፈጻጸም ሪፖርት […]

የተቋሙ ሴት ሰራተኞች የስራ ላይ ብቃትና ክህሎት ለማሻሻል የሚያግዝ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

1t8a6612

ታህሳስ 01/2018 ዓ.ም አዳማ ከኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት ከተለየዩ የስራ ክፍል ለተወጣጡት ሴት ሰራተኞች የስራ ላይ ብቃትና ክህሎት ለማሻሻል የሚያግዝ ስልጠና በአዳማ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። የተቋሙ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች አካትቶ ትግበራ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አዚዛ እስማኤል የተቋሙን ሴት ሰራተኞች ስራን የመፈጸም ብቃትና ክህሎት ለማሳደግ የሚያግዙ የስራ ላይ ስልጠናዎችን በማዘጋጀትና ተግባራዊ በማድረግ የተቋሙ ሴት […]

Ethiopia’s Inflation Declines to 10.9 Percent in November 2018 EFY

 Addis Ababa, Ethiopia – December 2025 G.C The Ethiopian Statistical Service (ESS) has released its official Monthly Inflation Report for November 2018 Ethiopian Fiscal Year (EFY), revealing that the country’s year-on-year general inflation rate stood at 10.9 percent, marking a notable decline from 16.9 percent recorded in the same month of November 2016 EFY. The […]

የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመጀመሪያ ዙር የመስክ ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ

1t8a6471 3

ህዳር 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመስክ ሲካሄድ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የምዝገባ ስራ አፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦ ተገመገመ። በኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራው የመጀመሪያ ዙር የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የምዝገባ ስራ አፈፃፀም ሪፖርት 26ቱን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ስር የሚገኙትን የቆጠራ ቦታዎችንና አንድ ልዩ የቆጠራ ቦታ ሲያተባብሩ በቆዩት አስተባበሪዎች በመስክ ስራው […]

የመካከለኛ ዘመን የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ውይይት ተደረገ

1t8a6389

ህዳር 29/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የመካከለኛ ዘመን (ከ2016-2018 ዓ.ም) የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂ ዕቅድ አፈፃፀም ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ ክቡር አምባሳደር ግርማ ብሩ እና የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ፍፁም አሰፋ በተገኙበት ውይይት ተደረገ። የመካከለኛ ዘመን ዕቅዱን ለማሳካት የታቀዱ የስታቲስቲክስ ልማት ስትራቴጂክ ዕቅድ የእስከአሁን አፈፃፀም ያለበት ደረጃ በተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር […]

የገንዘብ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች የ22ኛውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን አከበሩ

592888773 835879499330607 6249651312413012524 n

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 24/2018 ዓ.ም፣ የገንዘብ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት ሠራተኞች ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን “ትውልድን በሥነ ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር” በሚል መሪ ቃል በጋራ አከበሩ። የሁለቱ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የተከብረው በዓሉ፣ ሙስና በሃገራችን አሁንም የልማት ፀር መሆኑ ታውቆ ሁሉም በየሥራ ቦታው ከሙስና የፀዳ ስራን በመስራት እና አገልግሎት በመስጠት የተጣለበትን […]

19ኛው የአፍሪካ ስታቲስቲክስ ዋና ዳይሬክተሮች ኮሚቴ ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል

img 0658 1

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24/2018 ዓ.ም፣ 19ኛው የአፍሪካ ስታቲስቲክስ ዋና ዳይሬክተሮች ኮሚቴ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኅብረት ዋና መሥሪያ ቤት እየተካሄደ ይገኛል። በአፍሪካ ስታቲስቲክስ ዋና ዳይሬክተሮች ኮሚቴ ዓመተዊ ጉባኤ በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ ጥራት ያለው የስታቲስቲክስ መረጃ አቅርቦት የልማት አጀንዳ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ፣ መንግሥታቸው በአሥር ዓመቱ ሀገር […]

የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ መረጋገጥ የሙከራ ጥናት ላይ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ

588854657 834367252815165 1145628042216858075 n

ህዳር 22/2018 ዓ.ም አዳማ የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ እና ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ የሚያካሂዱት የሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች ፐርሶኔል መረጃ መረጋገጥ የሙከራ ጥናት(Testing Survey) ላይ ለሚሳተፉ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ። ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ለመስክ ስራ በዘርፍ ብቃት ባላቸው የተቋሙ ባለሙያዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ፤ወደ ስራ ሲገባ በተግባር የበለጠ መዳበር እንዳለባቸው አንስቶ […]

ሚዲያዎች ስለቆጠራው የመረጃ ሰጪዎችን ግንዛቤ በማሳደግ ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው ተጠየቀ

1t8a5291

ህዳር 19/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከጥቅምት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እያካሄደ ስለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰጪዎችን ግንዛቤ ለማሳደግ ሚዲያዎች የሚጠበቅባቸውን ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው ጠየቀ። የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ በእስከአሁን ሂደቱ በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ እንደሚገኝ በጽህፈት ቤታቸው ከሚዲያዎች ጋር በነበራችው ቆይታ የገለፁት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በማንኛውም ዓይነት […]