መረጃዎችን ወጥነት ባለው መልኩ ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

ህዳር 2/2018ዓ.ም ሚዛን፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከUNFPA ጋር በመተባበር በሚዛን ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የተቀናጀ የመረጃ አስተዳደር ሲስተም (IMIS) ላይ ከክልሉ ለተውጣጡ የፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በመድረኩ መክፈቻ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የፕላንና ልማት ቢሮ ምክትልና የልማት መረጃ ሥ/ሥነ ህዝብ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰለሞን አየለ እንደገለፁት መረጃዎች ሳይንሳዊ በሆነ […]
Ethiopia’s Inflation Rate Declines to 11.7% in October 2018 E.C, Marking Continued Stability

The Ethiopian Statistical Service (ESS) has released the monthly inflation report for October 2018 Ethiopian Fiscal Year (EFY), providing updated insights into the nation’s price movements across key sectors. Addis Ababa, November 2025 — Ethiopia’s year-on-year general inflation rate stood at 11.7 percent in October 2018 E.C (2025 G.C), showing a significant moderation compared to […]
ክልሎች በብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያዩ

ጥቅምት25/2018 ዓ.ም የፕላንና ልማት ሚኒስትርና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በጋራ ባዘጋጁት ብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ የክልልና የከተማ አስተዳደር የፕላንና ልማት ቢሮ የስራ ኃላፊዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በቢሾፍቱ ከተማ ከጥቅምት 24-25/2018 ዓ.ም ውይይት አደረጉ። በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ተገኝተው ውይይቱን ያስጀመሩት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ኤቢሳ አሰፋ በየጊዜው እያደገ የመጣውን ሳይንሳዊ የስታቲስቲክስ መረጃ […]
የብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ውይይት እየተደረገ ይገኛል

ጥቅምት 21/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ከተቋሙ ከፍትኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል። የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የተቋሙ የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤቢሳ አሰፋ የብሔራዊ ስታቲስቲክስ ስርዓት አዋጅ ያስፈለገበት ዋነኛ ዓላማ የሀገሪቱን መረጃ የማመንጨት ስትራቴጂና ፕሮግራሞችን ህጋዊና ወጥነት ባለው መልኩ በመምራት የሀገሪቱ የልማት ፕሮግራሞች […]
የዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት (ILO) ለተቋሙ ድጋፍ አደረገ

ጥቅምት 14/02/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የዓለም አቀፍ የሥራ ድርጅት ለኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ለስታቲስቲክስ መረጃን ዝግጅት የሚያግዙ የአይ ቲ (IT) ዕቃዎች ድጋፍ አደረገ። በርክክብ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ የስራ ስምሪትና የፍልሰት መረጃዎችን ከተለያዩ የመረጃ ምንጮች በማሰባሰብና ተንትኖ ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራ መሆኑን ገልፀው ዛሬ […]
የተቋሙ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተባብረው የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገለፁ

ጥቅምት 13/2018 አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የዋና መስሪያ ቤት የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተባብረው የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት የበኩላቸውን እንደሚወጡ ገለፁ:: በዚሁ አጭር የጋራ መድረክ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር የሁላችንም የጋራ ግብ የመረጃ ጥራት እውን ማድረግ የሚያስችለን ርብርብ ነው ሲሉ ሰራተኞቹን አመስግነው ይህ መነሳሳት ተጠናክሮ እንዲቀጥል አደራ ብለዋል:: ሰራተኞቹም በበኩላቸው የተቋሙን አሳታፊ እና አበረታች መልካም ጅምር አመስግነዋል:: […]
የተቋሙ ሪከርድና ማህደር የስራ ክፍል በአዲስ መልክ ታድሶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

ጥቅምት 11/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋናው መስሪያ ቤት የሪከርድና ማህደር የስራ ክፍል በአዲስ መልክ ታድሶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። የሪከርድና ማህደር ክፍል ሰራተኞችለስራ ፍፁም ምቹ ያልነበረውን የስራ ክፍል ለሀገሪቱ ተመሳሳይ ተቋማት ሞዴል መሆን በሚችል ደረጃ ለሠራተኞችና በክፍሉ ለሚሰጠው አገልግሎት ምቹ ሆኖ እንዲታደስ ለሰሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። የስራ ክፍሉ […]
የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ስራ ለሚደግፉ ባለሙያዎች የስራ ስምሪት ተሰጠ

ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም፣ አዲስ አበባየኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ስራን በተቋሙ 26ቱ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ላይ ሆኖ በቅርበት ድጋፍ ለመድረግ ከዋና መስረቤት ወደ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ለሚላኩ ባለሙያዎች የስራ ስምሪት ተሰጠ። በመድረኩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በመላ ሀገሪቱ 55 የስልጠና ማዕካለት ሲሰጥ የቆዬውን የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች፣ የስታቲስቲሺያኖች […]
የ2018ዓ.ም የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ሰራተኞች ስልጠና ተጠናቀቀ

መስከረም 28/2018 ዓ.ምየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ላለፉት 25 ቀናት በመላ ሀገሪቱ በ56 የስልጠና ማዕከላት ሲሰጥ የቆየው የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመስክ ሰራተኞች ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል። ለስልጠናው መዝጊያ ፕሮግራም ከማዕከል በቪዲዮ መልዕክት ያስተላለፉት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ በ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ድርጅቶች ቆጠራ የመረጃ ሰብሳቢዎች፣ ተቆጣጣሪዎችና ስታቲስቲሺያኖች ስልጠና በታቀደው መሰረት የሚፈለገውን የዕውቀት ክህሎትና […]
ብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት የመስክ ስራ ተጠናቀቀ

መስከረም 27/2018 ዓ.ምየኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከመስከረም 10/2017ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ዓመት ከመላ ሀገሪቱ ገጠርና ከተማ በተመረጡ 2,881 የቆጠራ ቦታዎች ሲካሄድ የነበረው ብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት የመስክ ስራ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገለፀ። የመስክ ስራ መጠናቀቁን በማስመልከት በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት በተሰጠው መግለጫ ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የጥናቱ የመስክ ስራ በታቀደው መሰረት እንዲጠናቀቅ […]