በተቋሙ በተዘጋጀው የዕውቀት ግብይት መድረክ ላይ ነባር ዕውቀቶች ቀርበው ግንዛቤ ተፈጥሮበታል

ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣

በተቋሙ ዋና መሥሪያ ቤት ለሶስተኛ ጊዜ የዕውቀት ሽግግር መድረክ ተዘጋጅቶ የግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራ ተሠርቷል።

a3a5369

የተቋሙ የስታቲስቲክስ መረጃ ስርጭት እና ተደራሽነት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ ትግስት በቀለ በተቋሙ ውስጥ የሚገኙ ሁሉም የሥራ ክፍሎች ማንኛውንም ዕውቀት በአግባቡ መሰነድ እንዳለባቸው አንስተው፣ የዕውቀት ሽግግር የተቋሙ ባህል በማድረግ፣ ዕውቀትን መለዋወጥ እና ለተተኪ ትውልድ በተደራጀ መልኩ ማስተላለፍ የመድረኩ ዋና ዓላማ መሆኑን ገልፀዋል።

a3a5390

በተዘጋጀው መድረክ ላይ በህግ መሰረታዊ ሀሳቦች፣ የዲጂታል ላይብረሪ አጠቃቀምና እና ሪፖዚተሪ ሲስተም ላይ ገለጻ ቀርቦ ግንዛቤ ተፈጥሮበታል።

a3a5405
a3a5374
a3a5378