የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በተለያዩ ዘርፎች ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን የመሰብሰብና የመተንተን ኃላፊነት ያላቸው ልዩ ልዩ ክፍሎች የተዋቀረ ተቋም ነው።
ተጨማሪ ያንብቡ →
የሕዝብ እና የቤት ቆጠራዎችን፣ የናሙና ጥናቶችን በማካሄድ እንዲሁም ከአስተዳደር የመረጃ ምንጮች ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን በመሰበስሰብ፣ በማጠናቀርና በመተንነተን ለመረጃ ተጠቃሚዎች የማቅረብ ኃላፊነት አለበት። ተጨማሪ ያንብቡ →
የስርዓተ ጾታና የአካል ጉዳተኝነት፣ የማህበራዊ አና አስተዳደራዊ ስታቲስቲክስ መረጃዎችን ሳይንሳዊ በሆነ ዘዴ በመሰብሰብ፣ በማጠናቀር እና በመተንተን ጥራታቸውን የጠበቁ… ተጨማሪ ያንብቡ →
ዘርፉ የጂኦግራፊያዊ መረጃ ሥርዓትን (GIS) እና ሪሞት ሴንሲንግ (Remote Sensing) ከብሔራዊ የስታቲስቲክስ ሥርዓት ጋር በማዋሃድ ጥሬ መረጃዎችን ወደ መገኛ ቦታ ተኮር ዕውቀት ይቀይራል። ተጨማሪ ያንብቡ →
ለአገራዊ ደህንነት ክትትል፣ ለድህነትና የስራ አጥነትን ለመቀነስ ስትራቴጂዎች እና በማስረጃ ላይ ለተመሰረተ የፖሊሲ እቅድ መሠረት የሚሆኑ ጥራት ያላቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መረጃዎችን ማቅረብ። ተጨማሪ ያንብቡ →