National Employment and Migration Statistics Survey Results Released

a3a4924 2

August 30, 2018 (E.C.) | Addis Ababa The Ethiopian Statistics Service (ESS) today released the results of the Employment and Migration Statistics Survey, which is part of the National Integrated Household Survey that has been ongoing for the past year, beginning in September 2017 (E.C.). Speaking at the data dissemination workshop, H.E. Dr. Beker Shale, […]

screen banner final

ለተቋሙ ባለሙያዎች በሜታ ዳታ ላይ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ

a3a4563

ነሐሴ 22/2018ዓ.ም አዲስ አበባ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከኖርዌይ ስታቲስቲክስ ጋር በመተባበር ከተቋሙ የተለያዩ ስራ ክፍል ለተውጣጡ ከፍተኛ ባለሙያዎች በሜታ ዳታ አስፈላጊነትና አዘገጃጀት ላይ በተቋሙ የስልጠና ማዕከል ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡ የስልጠናው መጠናቀቂያ ላይ የተገኙት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር በከር ሻሌ ሰልጣኞች በስልጠናው ያገኙትን ዕውቀትና ግንዛቤ ወደ ተግባር እንዲለወጡ የስራ መመሪያ ሰጥተው ፤ለተደረገው ድጋፍ የኖርዌይ ስታቲስቲክስንና […]

a3a44671

ኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና መስሪያ ቤት የጓሮ ማሳ ላይ ለከተማ ግብርና ማሳያ ግንቦት 26 /2016 ዓ.ም ተተክሎ የለማ የቡና ተክል ዕድገት በፎቶ

786036757 1546918030511903 8130872053016591542 n

inflation final 2018

ተቋሙ የክረምት በጎ አድራጎት ስራ አስጀመረ

a3a16711

ነሐሴ 16/2018ዓ.ም፤ ጅማ ከተማ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በጅማ ከተማ ጉዳታ ቡላ ቀበሌ በመገኘት የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ አድራጎት ስራ አስጀመሩ። ቀበሌው ተገኝተው የክረምት በጎ አድራጎት ስራውን ያስጀመሩት የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ክቡር ዶ/ር በከር ሻሌ የዚህ ዓመት የበጎ አድራጎት ስራ ለማስጀማር ከአዲስ አበባ 150 የተቋሙ ሰራተኞች ይዘን ወደ ጅማ ከተማ ስንመጣ ፣ችግኝን በመትከል […]

የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኛች የችግኝ ተከላ አካሄዱ

a3a14071

ነሐሴ 16/2018 ዓ.ም ጅማ ለ2018 ዓ.ም ለክረምት በጎ አድራጎት ስራ ጅማ ከተማ የሚገኙት የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች ከከተማው ከንቲባ ክቡር አቶ ጣሃ ቀመር ጋር በመሆን በከተማው ወንዝ ዳርቻ በሚገኝ የሸንኮሬ ፓርክ የችግኝ ተከላ አካሄዱ። በችግኝ ተከላው ከተቋሙ ዋና መስሪያ ቤትና ከጅማ ቅ/ጽ/ቤት የተውጣጡ 200 ሠራተኞች የተሳተፉ ሲሆን 2000 ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ችግኞች ተክለዋል።