ነሐሴ15/2018 ዓ.ም ጅማ
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ነሐሴ16 /2018 ዓ.ም በክረምት በጎ አድራጎት ስራ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በጅማ ከተማ ኢፋቡላ ቀበሌ የሚያስገነባው የቡአራ ቦሩ ት/ቤት ግንባታ ለማስጀመሪና ለ200 አቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለመድረግ ጅማ ከተማ ለገቡት የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች በጅማ ኤርፖርት በከተማው ከንቲባ ክቡር አቶ ጣሃ ቀመር አቀባበል ተደረገላቸው።



