የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የ 2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና የ 2019 ዓ.ም ዕቅድ ዝግጅት ላይ የሚመክር ዓመታዊ ጉባኤ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡