ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣
የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ስታቲስቲክ አገልግሎት የስራ ጉብኝት አደረጉ።

ከፍተኛ አመራሩ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ዓመታት የተከናወኑ የሪኢኖቬሽንና ከቴክኖሎጂ አንፃር የተሰሩ ስራዎችን ጎብኝተዋል።


ግንቦት 27/2018 ዓ.ም አዲስ አበባ፣
የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከፍተኛ አመራሮች በኢትዮጵያ ስታቲስቲክ አገልግሎት የስራ ጉብኝት አደረጉ።

ከፍተኛ አመራሩ በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ባለፉት ሶስት ዓመታት የተከናወኑ የሪኢኖቬሽንና ከቴክኖሎጂ አንፃር የተሰሩ ስራዎችን ጎብኝተዋል።

