ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትዋና መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም በመላው ሀገራችን የተካሄደው የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በምስራቅ ሸዋ ኤረር ወረዳ በመገኘት አካሄዱ።




ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም ቢሾፍቱ
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትዋና መስሪያ ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል ዛሬ ሐምሌ 27/2018 ዓ.ም በመላው ሀገራችን የተካሄደው የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር በምስራቅ ሸዋ ኤረር ወረዳ በመገኘት አካሄዱ።



